የሀገር ውስጥ ዜና የግብርናውን ዘርፍ ለመቀየር የግሉ ዘርፍ የፈጠራ ሚና ጉልህና አስፈላጊ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede Aug 31, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያን በግብርና ዘርፍ ለውጥ ለማምጣት የግሉ ዘርፍ የፈጠራ ሚና ጉልህና አስፈላጊ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። በኢኮኖሚው ውስጥ መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት እየተሠራበት ያለው አንዱ ቁልፍ ዘርፍ ግብርናው መሆኑን ጠቅላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፍርድ ቤቱ በአቶ ልደቱ ላይ ክስ እስከሚመሰርት መርማሪ ፖሊስ እንዲሰጠው የጠየቀውን ተጨማሪ ጊዜ ውድቅ አደረገ Tibebu Kebede Aug 31, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው ላይ ፖሊስ ሲያካሂድ የቆየውን ምርመራ ማጠናቀቁን ገልፆ አቃቤ ህግ ክስ እስከሚመሰርት ድረስ 14 ቀን ተጨማሪ ጊዜ ይሰጠኝ ሲል ፍርድ ቤቱን የጠየቀ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ የፖሊስ ጥያቄ የህግ አግባብነት የለውም ሲል ውድቅ አደረገ።…
የሀገር ውስጥ ዜና የብልፅግና ፓርቲ የፌዴራል አመራሮች ስልጠና በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ Tibebu Kebede Aug 31, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ፌዴራል ዞን አመራሮች ስልጠና \በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የአመራሩ ስልጠና ለተከታታይ አምስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፥ በፌዴራል መዋቅር ውስጥ ከሚኒስትር እስከ ምክትል ዳይሬክተር ያሉ ከ420 በላይ አመራሮች…
የሀገር ውስጥ ዜና የብልፅግና ፓርቲ የአማራ፣ የደቡብ፣ ሶማሌና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች የአመራር ስልጠና እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Aug 31, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የአማራ፣ ሶማሌ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች የአመራር ስልጠና እየተካሄደ ይገኛል። የአማራ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በባህርዳር የመጀመሪያውን ዙር የአመራር ስልጠና በዛሬው እለት የጀመረ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ51 ሺህ በለጠ Tibebu Kebede Aug 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 24 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 21 ሺህ 499 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 1 ሺህ 468 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ ። ሚኒስቴሩ በዕለታዊ መግለጫው በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 51 ሺህ…
ፋና 90 በኦሮሚያ የግብርና ልማትን የጎበኘው የአምባሳደሮች ልዑክ Meseret Demissu Aug 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=DjcvrrRfHAs
ፋና 90 የሃዋሳ ዩኒቨርስቲ ተመራቂዎች የነገ ትልም Meseret Demissu Aug 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=e1El8HlqM_Y
ፋና 90 የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የምህንድስና እና የጤና ዘርፎች ተማሪዎችን አስመረቀ Meseret Demissu Aug 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=x5SaZuz1YF4
ፋና 90 የእንጦጦ አና ሸገር ፓርክ ፕሮጀከቶችን በፍጥነት የመፈጸም ምሳሌ Meseret Demissu Aug 30, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=gu_oL7Nvwpo
የሀገር ውስጥ ዜና በጉለሌ ክፍለ ከተማ የመሬት ጉዳይ እንጨርሳለን በሚል ጉቦ ሲቀበሉ የተገኙ የወረዳው ዋና ስራ አስፈጻሚና ሌሎች በቁጥጥር ስር ዋሉ Meseret Demissu Aug 30, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 24 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ከመሬት ጋር በተያያዘ አገልግሎት ለማግኘት ወደ ቢሮው የሄዱ ተገልጋዮችን ጉዳይ እንጨርሳለን በሚል ጉቦ ሲቀበሉ የተገኙ የወረዳውን ስራ አስፈጻሚ እና የወረዳው ስነ-ምግባር መኮንን ያካተተ ቡድን በቁጥጥር ስር ውሏል።…