የዜና ቪዲዮዎች የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የከተማ አስተዳደሩ ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል- ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች Tibebu Kebede Aug 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=9I8RYP4ZTOg
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች የታላቁ ሕዳሴ ግድብን እየጎበኙ ነው Feven Bishaw Aug 23, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን እየጎበኙ ነው። በቅርቡ ለግድቡ ግንባታ ድጋፍ 33 ሚሊዮን ብር ቦንድ የገዙት ባለሀብቱ አቶ…
የዜና ቪዲዮዎች የዓለም የወጣቶች ቀን በኢትዮጵያ Feven Bishaw Aug 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=Lpxp90cAdCM&t=164s
የዜና ቪዲዮዎች አብሮነት እና አንድነት በአባ ገዳዎች ዕይታ Feven Bishaw Aug 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=9PE5H__fDj4&t=24s
የዜና ቪዲዮዎች በብሄራዊ መግባባት ላይ ያተኮረው የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት Feven Bishaw Aug 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=i6rx9Fv6e1I
የሀገር ውስጥ ዜና የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ Tibebu Kebede Aug 22, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 88ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ የተወያየው በመገናኛ ብዙሃን ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ሲሆን፥ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን የመገናኛ ብዙሃን…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሮናቫይረስ የኢኮኖሚ ተፅእኖን ለመቀነስ መንግስት የወሰነው የዕዳ ምህረት ተግባራዊ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስትሩ ገለፁ Tibebu Kebede Aug 22, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮናቫይረስ የኢኮኖሚ ተፅእኖን ለመቀነስ መንግስት የወሰነው የዕዳ ምህረት ተግባራዊ መሆኑን የኢፌዴሪ የገቢዎች ሚኒስትር አቶ ላቀ አያሌው ገለፁ። በኮሮናቫይረስ ምክንያት የተቀዛቀዘው ኢኮኖሚ እንዲነቃቃ፣ በየድርጅቱ ያሉ ሰራተኞች እንዲቀጥሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ወጣቶች ከአባቶች በብዙ ድካም የተረከቧትን ሃገር ጠብቀው እና አልምተው ለቀጣዩ ትውልድ ማስተላለፍ ይገባቸዋል – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ Tibebu Kebede Aug 22, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ወጣቶች ከአባቶች በብዙ ድካም የተረከቧትን ሃገራቸውን ጠብቀው እና አልምተው ለቀጣዩ ትውልድ እንዲያስተላልፉ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የዓለም የወጣቶች ቀን በኢትዮጵያ የወጣቶች ተሳትፎ ለኢትዮጵያ ብልጽግና በሚል መሪ ቃል…
የሀገር ውስጥ ዜና በሰው ህይወትና ንብረት ላይ ቁማር ከሚጫወት የፖለቲካ አካሄድ መውጣት ይገባል – የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት Tibebu Kebede Aug 22, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰው ህይወትና ንብረት ላይ ቁማር ከሚጫወት የፖለቲካ አካሄድ በመውጣት የኢትዮጵያን ደህንነታዊ የወደፊት ዕጣ ፈንታ ማረጋገጥ እንደሚገባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አሳሰበ፡፡ ምክር ቤቱ በብሄራዊ መግባባት ዙሪያ ውይይት እያደረገ ነው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የአርባ አራት ቤቶችን እድሳትን በዛሬው ዕለት አስጀመሩ Tibebu Kebede Aug 22, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የአርባ አራት ቤቶችን እድሳትን በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል፡፡ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ቦሌ ርዋንዳ ልዩ ስሙ ጃፖን አልፋ መንደር የሚገኙ አርባ አራት ቤቶች እድሳትን ነው…