Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በ24 ሰዓታት 943 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ23 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 14 ሺህ 540 የላብራቶሪ ምርመራ 943 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህን ተከትሎም በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 25 ሺህ 118…

ከተለያዩ ተቋማት ከ38 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡና የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውሉ ድጋፎች ተደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ከ38 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡና የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚውሉ ድጋፎችን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አበረከቱ፡፡ በዚህም ባማኮን ኢንጂነሪንግ በቀን ለ200 ሰው አገልግሎት መስጠት የሚችል 100 የኦክሲጂን…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ በባህር ዳር ሲካሄድ በነበረው የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ውይይት ማጠናቀቂያ ላይ ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌደሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በባህር ዳር ሲካሄድ በነበረው የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ውይይት ማጠናቀቂያ ላይ ተገኙ።   የአማራ ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች መድረክ በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ በባህር…

በመዲናዋ በህገ ወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ ላይ እርምጃ መውሰድ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እየተስተዋለ ባለው ህገ ወጥ የመሬት ወረራና ግንባታ ላይ እርምጃ መወሰድ መጀመሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ አስታወቁ። በከተማዋ በተለይም በማስፋፊያ ክፍለ ከተምች…

ለዓመቱ የተያዘው 5 ቢሊየን ችግኝ የመትከል እቅድ መሳካቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በባህርዳር ከተማ በተካሄደው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ላይ ተሳትፈዋል። በዚህ ወቅት ባደረጉት ንግግር ለዓመቱ የክረምት ወቅት የተያዘው 5 ቢሊየን ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር በውቢቷ ሀዋሳ ከተማ ተጀምሮ በውቢቷ…

በ24 ሰዓታት 584 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ20 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 11 ሺህ 881 የላብራቶሪ ምርመራ 584 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 24 ሺህ 175 መድረሱንም…

የሲቪክ ማህበረሰቡ የህዝቦች በጎ እሴቶች እንዲጎለብቱ መስራት እንዳለባቸው ጠ/ሚ ዐቢይ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሲቪክ ማህበረሰቡ የህዝቦች በጎ እሴቶች እንዲጎለብቱ መስራት እንዳለባቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ከሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅቶች ተወካዮች ጋር በዛሬው እለት ተወያይተዋል። በውይይቱ…