የመስኖ ፕሮጀክቶች በተቀመጠው የአሰራር ስርዓት መሰረት ብቻ እንዲቀጥሉ እየተሰራ ነው – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣይ የሚጀመሩ ሁሉም የመስኖ ፕሮጀክቶች በተቀመጠው ስታንዳርድና የአሰራር ስርዓት መሰረት ብቻ እንዲቀጥሉ እየተሰራ ነው ሲሉ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን…