Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)  የሹመት ደብዳቤያቸውን ለቱርክሜኒስታን መንግስት አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፓኪስታን የኢፌዲሪ አምባሳደር ሆነው የተሾሙት  አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ለቱርክሜኒስታን የፓርላማ አፈ-ጉባኤ  ዱንያጎዜብ ጉልማኖቫ የሹመት ደብዳቤያቸውን አቅርበዋል። በዚሁ ወቅት አምባሳደር  ጀማል ከፕሬዚዳንት  ታዬ…

ብልፅግና ፓርቲ ጠንካራ ተቋማዊ አደረጃጀት ለመፍጠር እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የኢንስፔክሽንና የሥነ-ምግባር ኮሚሽን ጽ/ቤት ባለፈው አንድ ዓመት ተልዕኮውን ለመወጣት የሚያስችለው ጠንካራ ተቋማዊ አደረጃጀት ለመፍጠር መስራቱን አስታወቀ። ጽ/ቤቱ "ከታህሳስ እስከ ታህሳስ" በሚል በዓመቱ የተከናወኑ አንኳር…

የዓለም ንግድ ድርድር ዝግጅት በጄኔቫ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎች ልዑካን ቡድን በጄኔቫ የዓለም ንግድ ድርድር ዝግጅት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ በቅርቡ ኢትዮጵያ የምታካሂደው 5ኛው የስራ ቡድን ስብሰባን ስኬታማ ለማድረግ ከአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ካናዳ፣ ኒውዚላንድ እና አውሮፓ ህብረት የንግድ…

በመዲናዋ በወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ሥር የማዋል ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተደራጀ የዝርፊያና የስርቆት ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ሥር የማዋል ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ። የፀጥታና ደኅንነት አካላት በአዲስ አበባና ዙሪያዋ ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ…

የሕብረተሰቡን የእንስሳት ተዋጽኦ ፍላጎት ለማሟላት እየተሰራ ነው – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕብረተሰቡን የእንስሳት ተዋጽኦ ፍላጎት ለማሟላት ብሔራዊ መርሐ-ግብር ተቀርጾ እየተሰራ መሆኑን የግርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከታንዛኒያ ልዑካን ቡድን ጋር ባደረጉት ውይይት የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የጥራት መንደርን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የተለያዩ የጥራት መሰረተ ልማት ተቋማት በአንድ ላይ የሚገኙበትን የጥራት መንደር ጎብኝተዋል። ፕሬዚዳንት ታዬ በጥራት መንደሩ የሚገኙ ተቋማት በጤና ዘርፍ፣ በኮንስትራክሽን፣ በግብርና ውጤቶች፣ በምግብና መጠጥ ዘርፎች…

በቀጣዮቹ 10 ቀናት የሌሊትና የማለዳው ቅዝቃዜ እንደሚቀጥል ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣዮቹ አሥር ቀናት የሌሊትና የማለዳው ቅዝቃዜ በተለይም በሰሜን ምሥራቅ፣ በሰሜን፣ በምሥራቅ እና በደቡብ ደጋማ የሀገሪቱ አካባቢዎች ቀጣይነት እንደሚኖረው የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አመላከተ፡፡ ከሳይቤሪያ ከፍተኛ የአየር ግፊት ላይ…

የጅግጅጋን የኮሪደር ልማት በ3 ወራት ለማጠናቀቅ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ እየተገነባ ያለውን የጅግጅጋ ከተማ ኮሪደር ልማት ሥራ በሦስት ወራት በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ለማብቃት እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኮሪደር ልማቱ በከተማዋ ሁለት አቅጣጫዎች እየተካሄደ መሆኑን የገለጹት የጅግጅጋ ከተማ…

ከኤሌክትሪክ መስመር አቅራቢያ ያሉ ዛፎችን የመቁረጥ ሥራ የኃይል መቆራረጥን የመቀነስ ጥረት አካል ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከኤሌክትሪክ መስመር በሦስት ሜትር ርቀት ላይ ያሉ ዛፎችን የመቁረጥ ሥራ የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥን የመቀነስ ጥረት አካል ነው ሲል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ተቋሙ የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥን ለመቀነስ ብሎም ለማስቀረት…

የአፍሪካን የኢንዱስትሪ ዕድገት ለማፋጠን ለወጣትና ሴት ሥራ ፈጣሪዎች የሚደረገው ድጋፍ ይጠናከራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ የኢንዱስትሪ ሳምንት የሴቶችን አቅም ማጎልበት፣ የአፍሪካ ነጻ ንግድ ቀጣና ዕድሎችን መጠቀም፣ አጋርነትን ማጠናከር እና ፈጠራን ማበረታታት ታሳቢ በማድረግ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የኢንዱስትሪ፣ ማዕድን፣…