Fana: At a Speed of Life!

ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ በመንግስት ተቀርጸው ስራ ላይ የዋሉ ፖሊሲዎች ተግባራዊ እየሆኑ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ በመንግስት ተቀርጸው ስራ ላይ የዋሉ ፖሊሲና እስትራቴጂዎች በተጨባጭ ተግባራዊ እየሆኑ ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል፡፡ በአገልግሎቱ አስተባባሪነት ከተለያዩ መገናሃኛ ብዙሃን የተወጣጡ ጋዘጠኞች…

አትሌት ሃምሳ አለቃ የወርቅ ውኃ ጌታቸው ለኢትዮጵያ መከላከያ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኘች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ሃምሳ አለቃ የወርቅ ውኃ ጌታቸው ለኢትዮጵያ መከላከያ የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝታለች፡፡ በናይጀሪያ አቡጃ ከተማ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው 2ኛው የመላው አፍሪካ የጦር ኃይሎች ስፖርት ፌስቲቫል እንደቀጠለ ሲሆን÷…

ጠ/ሚ ዐቢይ(ዶ/ር) በፓፓያ ምርት ሥራ የተሰማሩ ጥረቶቻቸውን እንዲያጠናክሩ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በፓፓያ ምርት ሥራ ላይ የተሰማሩ ሁሉ ጥረቶቻቸውን በእጥፍ በመጨመር እንዲተጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ጠ/ሚ ዐቢይ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ÷"ፓፓያ ለሀገር ውስጥ አቅርቦት በመዋሉ እንዲሁም…

ሊቨርፑል ሳውዝሃምፕተንን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ወደ ሴንት ሜሪ ስታዲየም ያቀናው ሊቨርፑል ሳውዝሃምፕተንን 3 ለ 2 በማሸነፍ መሪነቱን ማጠናከር ችሏል፡፡ ለሊጉ መሪ ዶሚኒክ ዞቦስላይ እና ሞሃመድ ሳላህ ግቦቹን ሲያስቆጥሩ ለሳውዝሃምፕተን…

ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተሰጠ መግለጫ

የአማራ ክልል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአንዳንድ የክልሉ አካባቢዎች ጽንፈኛ ኃይሎች በፈጠሩት ቀዉስ የሰላም እጦት ገጥሞት የቆየ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በክልሉ አንዳንድ አካባቢዎች የሚንቀሳቀሰዉ ጽንፈኛ ቡድን፣ በሕዝብ ስም እየማለ እታገልለታለሁ የሚለዉን የአማራ ሕዝብ ለከፋ ጉዳት እና አሰቃቂ ችግሮች…

ኢትዮጵያ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ለምታደርገው ጥረት ድጋፋቸውን እንደሚቀጥሉ ዓለም አቀፋዊ ተቋማት ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ለምታደርገው ጥረት ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የአሕጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ተቋማት ተወካዮች ገለጹ። የፌደራል መንግስት እና የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የአህጉራዊና ዓለማ አቀፋዊ…

ኢትዮጵያ 95 በመቶ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ለመጠቀም እየሰራች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በመጪው 10 አመታት ውስጥ 95 በመቶ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ጥቅም ላይ ለማዋል እየሰራች መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ። የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ በረኦ ሀሠን÷…

የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት ምስረታ የማጠቃለያ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት ምስረታ የማጠቃለያ መርሃ ግብር እና የፓናል ውይይት በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ÷ያሳለፍነው የለውጥ አመታት አግላይ እና ነጣጣይ አሰራሮች እንዲሁም…

አቶ ኦርዲን በቱሪዝም ዘርፍ በትብብር ለመስራት ከተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በቱሪዝም ዘርፍ በትብብር ለመስራት መቀመጫቸውን ኢትዮጵያ ካደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያይተዋል። አቶ ኦርዲን በድሪ በኢትዮጵያ የሜክሲኮ አምባሳደር ከተመራው የተለያዩ…

በባሌ ዞን 22 ሺህ የንብ ቀፎ ለአርሶአደሩ መድረሱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን 22 ሺህ የንብ ቀፎ ለአርሶአደሩ መድረሱ ተገለፀ፡፡ በመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስተባባሪነት ከተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን የተውጣጡ ባለሙያዎች በባሌ ዞን ጎባ ወረዳ የሌማት ቱሩፋት ስራዎችን ጎብኝተዋል። በዞኑ…