Fana: At a Speed of Life!

ነዋሪነታቸውን በዑጋንዳ ያደረጉት ኢትዮጵያዊት ለህዳሴ ግድብ የ31 ሺህ 425 ዶላር ቦንድ ገዙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በዑጋንዳ ካምፓላ ከተማ ነዋሪ የሆኑት ኢትዮጵያዊቷ ወ/ሮ ብሔር ክፍሌ ቦሪ ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ማጠናቀቂያ የ31 ሺህ 425 የአሜሪካ ዶላር ቦንድ ግዢ ፈጽመዋል፡፡ ወ/ሮ ብሔር በዑጋንዳ ኢትዮጵያ ኤምባሲ ተገኝተው የቦንድ ግዢውን…

በሶማሌላንድ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 4ኛው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በሶማሌላንድ እየተካሄደ ይገኛል። ምርጫው ለሶማሌላንዳውያን ወሳኝ መሆኑን መራጮች የገለጹ ሲሆን፥ ለሰላም፣ ልማትና አንድነታቸው ምርጫው ወሳኝ ስለመሆኑ ተናግረዋል። ይህ ምርጫ በተለያዩ ምክንያቶች ለሁለት ዓመት መዘግየቱን…

ነገ ሶማሌላንድ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ታካሂዳለች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው እለት ሶማሌላንድ ለአራተኛ ጊዜ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ታካሂዳለች ፡፡ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫውን ለመታዘብም ዓለምአቀፍ ታዛቢዎች ሶማሌላንድ ገብተዋል። ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ መራጮች መመዝገባቸው የተገለፀ ሲሆን÷13 ሺህ ምርጫ አስፈጻሚዎች…

ኮሪደር ልማቱ ታሪካዊቷን የሐረር ከተማ አዲስ ገጽታ እንድትላበስ እያደረገ ነው – ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሪደር ልማቱ ታሪካዊቷን የሐረር ከተማ አዲስ ገጽታ እንድትላበስ እያደረገ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስትሩ አለሙ ስሜ(ዶ/ር)ና የተጠሪ ተቋማት የስራ ኃላፊዎች በሐረር…

በሳንባ ምች በሽታ የሚከሰት የታዳጊ ህፃናት ሞት 67 በመቶ መቀነሱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳንባ ምች በሽታን የመከላከሉ ተግባራት በበሽታው የሚሞቱ ህፃናትን ቁጥር በ67 በመቶ መቀነስ መቻሉን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ15ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ5ኛ ጊዜ "የሳንባ ምችን ለመግታት ግንባር ቀደም እንሁን" በሚል መሪ…

በቻይና በመኪና አደጋ የ35 ሰዎች ህይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡባዊ ቻይና ዙሃይ ስታዲየም ውስጥ አንድ ግለሰብ በብዙ ሰዎች መሃል መኪናውን ይዞ በመግባቱ ቢያንስ የ35 ሰዎች ህይዎት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ አደጋው ፋን የተባሉ የ62 ዓመት ግለሰብ መኪናቸውን በዙሀይ ስፖርት ማእከል በተከለከለ ስፍራና ያለጥንቃቄ…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ኢኢጂ የተሰኘ የሚጥል ህመም መመርመሪያ ማሽን ለሆስፒታሎች አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ኤሌክትሮኢንሴፋሎግራፊ (ኢኢጂ) የተሰኘ የሚጥል ህመም መመርመሪያ ማሽን ለሆስፒታሎች አስረክበዋል፡፡ ማሽኑ የሚጥል ህመምን ጨምሮ ለአንጎል ህክምና መመርመሪያነት የሚያገለግል ሲሆን፤ በቴክኖሎጂና በካሜራ የታገዘ ምርመራ…

በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እንሰራለን – ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ያለውን ስትራቴጂካዊ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር እንሰራለን ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ቼይ ሀይን ጋር ባደረጉት ውይይት፤…

የድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጠና በሙሉ አቅሙ ወደ ትግበራ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ነጻ ንግድ ቀጠና በሙሉ አቅሙ ወደ ትግበራ መግባቱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) አስታወቁ። ዋና ስራ አስፈጻሚው ይህንን የገለጹት፤ በነጻ ንግድ ቀጠናው ስራ ለመጀመር ከኢትዮጵያ…

ሀብት ከሚባክንበትና ኪሣራ ከሚመዘገብበት ታሪክ መውጣት ተችሏል – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በተቋም ግንባታ ማዕቀፍ በተሠራዉ ሪፎርም በርካታ የሀገር ሀብት ከሚባክንበትና በየዓመቱ ኪሣራ ከሚመዘገብበት ታሪክ መውጣት መቻሉን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ፡፡ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጠሪ የሆኑ አስፈጻሚ አካላት የ2017 በጀት…