Fana: At a Speed of Life!

በአዲሱ የ2024/25 ዓመት የአፈር ማዳበሪያ ዝውውር ላይ የቅድመ-ዝግጅት ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዛሬ ከኦፕሬሽን ኮሚቴ ጋር በመሆን በአዲሱ የ2024/25 ዓመት የአፈር ማዳበሪያ ዝውውር ላይ የቅድመ-ዝግጅት ውይይት አድርጓል። የጂቡቲ ማዳበሪያ ኦፕሬሽን ኮሚቴ በ2023/24 የስራ ዘመን ከጂቡቲ ወደብ ወደ ኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ እና አንጎላ የዲፕሎማሲያዊ እና የትብብር ግንኙነቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና አንጎላ መካከል የነበሩ የዲፕሎማሲያዊና የትብብር ግንኙነቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የአንጎላ የውጭ መረጃ አገልግሎት ዳይሬክተር ጄነራል አምባሳደር ማቲያስ በርቲንዶ ማቶንዳ ገለጹ፡፡ በአንጎላ የውጭ መረጃ አገልግሎት ዳይሬክተር…

ለኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ አልባሳት ግዢ ሀሰተኛ የባንክ ዋስትና አቅርቧል የተባለው ስራ አስኪያጅ በሙስና ወንጀል ተከሰሰ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ አልባሳት ግዢ ሀሰተኛ የባንክ ዋስትና አቅርቧል የተባለው ስራ አስኪያጅ በሙስና ወንጀል ተከሷል፡፡ ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው፡፡…

ከተለያዩ ሀገራት ከመጡ ወታደራዊ አታሼዎች ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊት ቀንን በማስመልከት ከተለያዩ ሀገራት ከመጡ ወታደራዊ አታሼዎች፣ አህጉራዊና ዓለም አቀፍ ድርጅት ተወካዮች ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡ የመከላከያ ውጭ ግንኙነት እና ወታደራዊ ትብብር ዋና ዳይሬክተር ሜጄር ጄኔራል ተሾመ ገመቹ ÷…

በፕሪሚየር ሊጉ  መቐለ 70 እንደርታ ድሬዳዋ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መቐለ 70 እንደርታ ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 2 አሸንፏል፡፡ በፕሪሚየር ሊጉ 5ተኛ ሳምንት መርሐ ግብር በድሬዳዋ ስታዲየም ቀን 10 ሰዓት ላይ መቐለ 70 እንደርታ እናከድሬዳዋ ከተማ ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ የመቐለ 70…

በክልሉ በመቶ ቀናት ውስጥ በሁሉም ዘርፎች ስኬት መመዝገቡ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በ2017 ባለፉት መቶ ቀናት ህብረተሰቡን በማሳተፍ በሁሉም ዘርፎች ውጤት መመዝገቡን የክልሉ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ ። የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ሰናይት ሰለሞን÷ ክልሉን የሠላም፣ የመቻቻልና…

አፍሪካ በዓለም የኢኮኖሚ አስተዳደር ላይ ፍትሃዊ ተሳትፎ እንዲኖራት መስራት ይገባል – አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ በዓለም የኢኮኖሚ አስተዳደር ላይ ፍትሃዊ ተሳትፎ እንዲኖራት መስራት ይገባል ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ በብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ጉባዔው የደቡብ ደቡብ…

ኢትዮጵያ ከአረንጓዴ አየር ንብረት ፈንድ ጋር የ45 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአረንጓዴ አየር ንብረት ፈንድ ጋር የ45 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራርማለች፡፡ ስምምነቱ የአረንጓዴ የአየር ንብረት ፈንድ በደቡብ ኮሪያ ሶንዶጎ ከተማ ባካሄደው 40ኛ መደበኛ ስብሰባ ወቅት መፈረሙ…

በኢትዮጵያና በጀርመን መካከል ያለውን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ የጀርመን መንግሥት ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን የኢትዮጵያ አምባሳደር እስክንድር ይርጋ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለጀርመን ፕሬዚዳንት ፍራንክ-ዋልተር ሽታይንማየር አቅርበዋል። አምባሳደር እስክንድር÷ በሚሲዮኑ በሚኖራቸው ቆይታ ከምዕተ-ዓመት በላይ ያስቆጠረውን የኢትዮጵያ እና የጀርመን…

በመዲናዋ የትራፊክ መጨናነቅን ለመቀነስ የሚያግዝ ቴክኖሎጂ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚስተዋለውን የትራፊክ መጨናነቅ ለመቀነስ የሚያግዝ አዲስ ቴክኖሎጂ ይፋ ሆኗል፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች ከጉባ ቴክኖሎጂ የስራ ኃላፊዎች ቴክኖሎጂውን በተመለከተ ውይይት አድርገዋል፡፡…