የሀገር ውስጥ ዜና የኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በሮም ተካሄደ ዮሐንስ ደርበው Apr 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በጣሊያን ሮም ከተማ ተካሂዷል። በጣሊያን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የ ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና የ2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ ውሃ ዋና ሻምፒዮና ተጀመረ ዮሐንስ ደርበው Apr 9, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ውሃ ስፖርቶች ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ''ስፖርት ለሰላም ለህብረ ብሔራዊ አንድነት '' በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው የ2014 ዓ.ም የክልሎች እና የክለቦች የውሃ ዋና ሻምፒዮና መካሄድ ተጀመረ። የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ወይዘሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመተከል ዞን የነበረውን አለመረጋጋት በዘላቂነት ለመፍታት እርቀ ሰላም ተካሄደ ዮሐንስ ደርበው Apr 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የነበረውን አለመረጋጋት በዘላቂነት ለመፍታት ''ከልብ የመነጨ እርቅ ለዘላቂ ሰላም'' በሚል መሪ ሃሳብ በግልገል በለስ ከተማ በባህላዊ የእርቅ ስነ-ስርዓት ክዋኔ እርቀ ሰላም ተካሄደ፡፡ በእርቀ ሰላም ፕሮግራሙ…
የሀገር ውስጥ ዜና በነገው ዕለት “ለመስቀሉ እሮጣለሁ” በሚል መሪቃል ይካሄዳል የተባለው ሩጫ ከሚመለከተው አካል ሕጋዊ እውቅና ያላገኘ ነው – የአዲስ… ዮሐንስ ደርበው Apr 9, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ነገ "ለመስቀሉ እሮጣለሁ" በሚል መሪቃል ይካሄዳል የተባለው ሩጫ ከሚመለከተው አካል ሕጋዊ እውቅና ያላገኘ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ፖሊስ ባወጣው መግለጫ ነገ ሚያዚያ 2 ቀን 2014…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፋር ክልል የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆነ ዮሐንስ ደርበው Apr 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታ ላይ ውይይት ሲካሄድ ቆይቶ ዛሬ ይፋ መደረጉን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ፍኖተ ካርታው ለ 15 አመታ የሚተገበር ሲሆን÷ ይህም ከፈረንጆቹ…
የሀገር ውስጥ ዜና ምዕራባውያን ለህዝብ መብትና የተሻለ ህይወት የሚቆሙ ከሆነ ሀገራት ችግሮቻቸውን በራሳቸው አቅም እንዲፈቱ ሊያግዙ ይገባል – በኢትዮጵያ የኩባ… ዮሐንስ ደርበው Apr 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራቡ ዓለም አገራት በእርግጥ ለሕዝብ መብትና የተሻለ ሕይወት የሚቆሙ ከሆነ ሀገራት ችግሮቻቸውን በራሳቸው አቅም እንዲፈቱ ማገዝ ይጠበቅባቸዋል ሲሉ በኢትዮጵያ የኩባ አምባሳደር ሆርጌ ለፌብሬ ኒኮላስ ተናገሩ፡፡ ሀያላን አገሮች…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል አቶ አህመድ ሺዴ አስታወቁ ዮሐንስ ደርበው Apr 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ በደቡብ ሱዳን የገንዘብና ፕላን ሚኒስትር አጋክ አቹል ከተመራ ልዑካን ጋር የተወያዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል አዳባ ወረዳ በትራፊክ አደጋ የ17 ሰዎች ሕይወት አለፈ ዮሐንስ ደርበው Apr 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን አዳባ ወረዳ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የ17 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ አደጋው ዛሬ ከረፋዱ 4 ሰዓት አካባቢ በአዳባ ወረዳ ልዩ ስሙ ሰብስቤ ዋሻ ተብሎ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጅማ ዩኒቨርሲቲ ለወሎ ዩኒቨርሲቲ ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የዓይነት ድጋፍ አደረገ ዮሐንስ ደርበው Apr 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰበት ወሎ ዩኒቨርሲቲ ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጀማል አባፊጣ ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት÷ በሽብር ቡድኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለጋሽ አገራት ለኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ሰብዓዊ ድጋፍ በዕጥፍ መጨመር አለባቸው- ድርጅቱ ዮሐንስ ደርበው Apr 9, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እርዳታ የሚሹ ሰዎች ቁጥር በመጨመሩ ለጋሽ አገራት የሚያደርጉትን የሰብዓዊ ድጋፍ በዕጥፍ እንዲያሳድጉ የዓለም የምግብ ፕሮግራም ጥሪ አቀረበ። በሰሜን ኢትዮጵያ በነበረው ጦርነት እና በኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች የተከሰተውን…