Fana: At a Speed of Life!

የኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በሮም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በጣሊያን ሮም ከተማ ተካሂዷል። በጣሊያን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የ ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ…

የ2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ ውሃ ዋና ሻምፒዮና ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ውሃ ስፖርቶች ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ''ስፖርት ለሰላም ለህብረ ብሔራዊ አንድነት '' በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው የ2014 ዓ.ም የክልሎች እና የክለቦች የውሃ ዋና ሻምፒዮና መካሄድ ተጀመረ። የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ወይዘሮ…

በመተከል ዞን የነበረውን አለመረጋጋት በዘላቂነት ለመፍታት እርቀ ሰላም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የነበረውን አለመረጋጋት በዘላቂነት ለመፍታት ''ከልብ የመነጨ እርቅ ለዘላቂ ሰላም'' በሚል መሪ ሃሳብ በግልገል በለስ ከተማ በባህላዊ የእርቅ ስነ-ስርዓት ክዋኔ እርቀ ሰላም ተካሄደ፡፡ በእርቀ ሰላም ፕሮግራሙ…

በነገው ዕለት “ለመስቀሉ እሮጣለሁ” በሚል መሪቃል ይካሄዳል የተባለው ሩጫ ከሚመለከተው አካል ሕጋዊ እውቅና ያላገኘ ነው – የአዲስ…

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች ነገ "ለመስቀሉ እሮጣለሁ" በሚል መሪቃል ይካሄዳል የተባለው ሩጫ ከሚመለከተው አካል ሕጋዊ እውቅና ያላገኘ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ፖሊስ ባወጣው መግለጫ ነገ ሚያዚያ 2 ቀን 2014…

የአፋር ክልል የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታ ላይ ውይይት ሲካሄድ ቆይቶ ዛሬ ይፋ መደረጉን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ፍኖተ ካርታው ለ 15 አመታ የሚተገበር ሲሆን÷ ይህም ከፈረንጆቹ…

ምዕራባውያን ለህዝብ መብትና የተሻለ ህይወት የሚቆሙ ከሆነ ሀገራት ችግሮቻቸውን በራሳቸው አቅም እንዲፈቱ ሊያግዙ ይገባል – በኢትዮጵያ የኩባ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራቡ ዓለም አገራት በእርግጥ ለሕዝብ መብትና የተሻለ ሕይወት የሚቆሙ ከሆነ ሀገራት ችግሮቻቸውን በራሳቸው አቅም እንዲፈቱ ማገዝ ይጠበቅባቸዋል ሲሉ በኢትዮጵያ የኩባ አምባሳደር ሆርጌ ለፌብሬ ኒኮላስ ተናገሩ፡፡ ሀያላን አገሮች…

ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል አቶ አህመድ ሺዴ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ በደቡብ ሱዳን የገንዘብና ፕላን ሚኒስትር አጋክ አቹል ከተመራ ልዑካን ጋር የተወያዩ…

በኦሮሚያ ክልል አዳባ ወረዳ በትራፊክ አደጋ የ17 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን አዳባ ወረዳ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የ17 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ አደጋው ዛሬ ከረፋዱ 4 ሰዓት አካባቢ በአዳባ ወረዳ ልዩ ስሙ ሰብስቤ ዋሻ ተብሎ…

ጅማ ዩኒቨርሲቲ ለወሎ ዩኒቨርሲቲ ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የዓይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ በአሸባሪው ህወሓት ጉዳት ለደረሰበት ወሎ ዩኒቨርሲቲ ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጀማል አባፊጣ ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት÷ በሽብር ቡድኑ…

ለጋሽ አገራት ለኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ሰብዓዊ ድጋፍ በዕጥፍ መጨመር አለባቸው- ድርጅቱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እርዳታ የሚሹ ሰዎች ቁጥር በመጨመሩ ለጋሽ አገራት የሚያደርጉትን የሰብዓዊ ድጋፍ በዕጥፍ እንዲያሳድጉ የዓለም የምግብ ፕሮግራም ጥሪ አቀረበ። በሰሜን ኢትዮጵያ በነበረው ጦርነት እና በኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች የተከሰተውን…