“የፈተናዎች መብዛት ከብልጽግና ጉዟችን አያግደንም” በሚል መሪ ሃሳብ የወጣቶች የውይይት መድረክ በባሕርዳር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈተናዎች መብዛት ከብልጽግና ጉዟችን አያግደንም በሚል መሪ ሃሳብ የወጣቶች የውይይት መድረክ በባሕርዳር ተካሂዷል፡፡
በምክክር መድረኩ የባሕርዳር ከተማ ወጣቶች እና የከተማዋ የሥራ ኃላፊዎች ከከተማዋ የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች…