Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ቴኳንዶ ፌዴሬሽን አቶ ታምራት ፈይሳን በድጋሜ ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ታምራት ፈይሳ የአፍሪካ ቴኳንዶ ፌዴሬሽን በፕሬዚዳንትነት እንዲመሩ ለሁለተኛ ጊዜ ተመርጠዋል። ጠቅላላ ጉባኤው ባካሄደው የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ÷ አቶ ታምራት ፈይሳ የአፍሪካ ቴኳንዶ ፌዴሬሽንን ለቀጣይ አራት ዓመታት…

70 ሺህ ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርገው “ብቃት” የሥራ ላይ ልምምድ የሙከራ ትግበራ አፈፃፀም የጋራ ግምገማ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር እና በአዲስ አበባ ከተማ አሰተዳደር የሥራ ኢንተርፕራይዝ ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ በቅንጅት የሚካሄደው "ብቃት" የወጣቶች የሥራ ላይ ልምምድ የሙከራ ትግበራ አፈፃፀም የጋራ ግምገማ መድረክ…

በሐረሪ ክልል ሃላፊነታቸውን ባልተወጡ 60 አመራሮች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ባልተወጡ 60 የወረዳ አመራሮች ላይ እርምጃ መውሰዱን የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ እንደገለፁት ፥ በተለይም ፓርቲው…

በጦርነት ለተፈናቀሉና በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የጤና አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነት ለተፈናቀሉ እና በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የጤና አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ደኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መግለጫ ሰጥተዋል። በሀገራችን ባለፉት ጊዜያት የተለያዩ ሰው ሰራሽ…

የተዛባውን ማክሮ ኢኮኖሚ ለማስተካከል የሶስት ዓመት እቅድ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተዛባውን የሀገሪቱን ማክሮ ኢኮኖሚ ለማስተካከል የሶስት ዓመት እቅድ መዘጋጀቱን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ። የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ ከፍተኛ የሆነ የስራ አጥ ቁጥር፣…

በተለያዩ ከተሞች ወጣቶች ”የፈተናዎች መብዛት ከብልጽግና ጉዟችን አያስቆመንም” በሚል መሪ ሃሳብ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''የፈተናዎች መብዛት ከብልጽግና ጉዟችን አያስቆመንም''በሚል መሪ ሃሳብ የወጣቶች የውይይት መድረክ በተለያዩ ከተሞች ተካሄደ። በጋምቤላ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘነው የምክክር መድረኩ የጋምቤላ ክልል ወጣቶች እና የክልሉ…

የቻይና ቤጂንግ የበጋ ኦሎምፒክ ውድድሮች ዓለምአቀፋዊ አንድነትን እና ትብብርን አጠናክረዋል – ሺ ጂንፒንግ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና አለመረጋጋቶች በሰፈኑበት ወቅት የቤጂንጉን የኦሎምፒክ እና ፓራ-ኦሎምፒክ ውድድሮች በብቃት ማስተናገድ መቻሏ በራስ መተማመንን፣ ተሥፋን እና አንድነትን ለዓለም ያመጣ ክስተት መሆኑን የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ገለጹ፡፡ ሺ ጂንፒንግ ÷…

ፋሲል ከነማ ከአሠልጣኙ ስዩም ከበደ ጋር በሥምምነት ተለያየ

አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 1፣2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአምናው ሻምፒዮን ፋሲል ከነማ ከአሠልጣኙ ስዩም ከበደ ጋር በሥምምነት ተለያይቷል። ያለፉትን ሁለት ዓመታት ከመንፈቅ አፄዎቹን በዋና አሠልጣኝነት የመሩት ስዩም ከበደ ክለቡ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫ እንዲያነሳ ማድረጋቸው ይታወሳል፡፡ ይሁን…

የግንባታ ዝግጅት ከተጀመረለት 9 ዓመት ያለፈው የአየር ጤና- ሰበታ መንገድ ዛሬም ግንባታው አልተጀመረም

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግንባታ ዝግጅት ከተጀመረለት 9 ዓመት ያለፈውና ባለፈው መስከረም ይጀመራል ተብሎ የነበረው የአየር ጤና- ሰበታ መንገድ ግንባታ ዛሬም አለመጀመሩን ጣቢያችን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ታዝቧል። በመንገዱ ዙሪያ ዘገባ ሰርቶ የነበረው ፋና…

ገንዘብ ሚኒስቴር መሠረታዊ የምግብ ሸቀጦች ያለምንም የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ በቀጥታ እንዲገቡ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር መሰረታዊ የምግብ ሽቀጦች የሆኑት ዘይት፣ ስንዴ፣ ስኳር፣ የህጻናት ወተት እና ሩዝ ያለምንም የውጭ ምንዛሬ ፍቃድ (በፍራንኮ ቫሉታ) በጉምሩክ ኮሚሽን በኩል በቀጥታ እንዲገቡ ወሰነ፡፡ መንግስት በአሁኑ ወቅት እየተስተዋለ ያለውን…