Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በግል ት/ቤቶች ከሚያስተምሩ መምህራን 24 በመቶ የሚሆኑት በመምህርነት ሙያ ያልሰለጠኑ ናቸው- ባለስልጣኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በግል ትምህርት ቤቶች ከሚያስተምሩ መምህራን መካከል 24 በመቶ የሚሆኑት በመምህርነት ሙያ ያልሰለጠኑ መሆናቸውን የአዲስ አበባ የትምህርት ስልጠና፣ ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታውቋል።   የአዲስ አበባ ትምህርት…

በኢትዮጵያ ሰብዓዊ ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል- ተመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች የሰብአዊ ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ የኢትዮጵያ ቢሮ አስታወቀ።   የማስተባበሪያ ቢሮው ሃላፊ ሚሼል ሳድ…

የሩስያ ኃይሎች በምስራቅ ዩክሬን በኩል የማጥቃት ዘመቻቸውን ማፋፋማቸው ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩስያ ኃይሎች በምሥራቃዊ ዩክሬን በኩል የሚያደርጉትን የማጥቃት ዘመቻ እንደገና አጠናክረው መቀጠላቸው ተነገረ።   ሞቅ ቀዝቀዝ እያለ የዘለቀውና 46ኛ ቀኑን የያዘው የሩስያ እና የዩክሬን ጦርነት በዛሬው ዕለት በዩክሬን ምሥራቃዊ…

መልካም አጋርነት ዘላቂ የሚሆነው በመከባበር ላይ የተመሠረት እኩልነት ሲኖር ነው-አምባሳደር ተሾመ ቶጋ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መልካም አጋርነት ዘላቂ የሚሆነው በሁለቱም ወገኖች በኩል በመከባበር ላይ የተመሠረት እኩልነት ሲኖር ነው ሲሉ በቻይና የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ተናገሩ ፡፡   በአፍሪካ እና ቻይና ሥልጣኔዎች ዙሪያ ያተኮረ…

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና ሂዩማን ራይትስ ዎች በጋራ ያወጡትን ሪፖርት እንደማይቀበለው ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና ሂዩማን ራይትስ ዎች በጋራ ያወጡት ሪፖርት ሚዛናዊነት የጎደለው፣ ለአንድ ወገን ያደላ እና ተዓማኒነት የሌለው እንዲሁም የተቋማቱን ፖለቲካዊ ወገንተኝነት የሚያሳብቅ ነው ሲል ገለጸ፡፡…

በመዲናዋ በተደራጀ መንገድ የመሬት ወረራ ለመፈፀም ሲዘጋጁ ነበር የተባሉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በተደራጀ መንገድ የመሬት ወረራ ለመፈፀም ሲዘጋጁ ነበር የተባሉ ግለሰቦች በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡   ግለሰቦቹ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ወረዳ 9 ቀጠና 3 ኪዳነ…

የሆቴል መረጃዎችን ከጸጥታ ተቋማትጋር ማስተሳሰር የሚያስችል የመረጃ አስተዳደር ስርዓት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጸጥታ ዘርፉን የመረጃ አያያዝ የሚያዘምን የፖሊስና ሆቴሎች የመረጃ አያያዝና አስተዳደር ስርዓት በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡   ስርዓቱ የሆቴል መረጃዎች ከጸጥታ ተቋማት ጋር እንዲተሳሰሩ የሚያደርግና የፀጥታ ተቋማትን የመረጃ አያያዝ…

ክላረንስ ሲዶርፍ ከታላቁ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ጋር አዲስ አበባ ገብቷል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የሪያል ማድሪድ እና ኤሲ ሚላን ኮኮብ ክላረንስ ሲደሮፍ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ጋር አዲስ አበባ መጥቷል፡፡ በአፍሪካ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ጉዞ ከሚያደርግባቸው አራት አገራት መካከል አንዷ በሆነችው ኢትዮጵያ ባለ ትልቁ ጆሮ…

የአዋሽ 2 – አሰላ መስመር ተሸካሚ ምሰሶ ጥገና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በዘራፊዎች ተቆርጦ የወደቀው ከአዋሽ 2 ወደ አሰላ የተዘረጋው ባለ 132 ኪሎ ቮልት መስመር ተሸካሚ የብረት ምሰሶዎችን በእንጨት ምሰሶ የመተካት ሥራ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። መጋቢት 24 ቀን…

የአማራ እና ቅማንት ብሔረሰብ የጋራ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "አብሮነታችንን በማጠናከር ወደ ቀደመ ሰላማችን እንመለሳለን" በሚል መሪ ቃል የአማራ እና ቅማንት ብሔረሰብ የጋራ ውይይት እያካሄዱ ነው፡፡ በምዕራብ ጎንደር ዞን አዳኝ አገር ጫቆ ወረዳ እየተካሄደ በሚገኘው…