በመዲናዋ በግል ት/ቤቶች ከሚያስተምሩ መምህራን 24 በመቶ የሚሆኑት በመምህርነት ሙያ ያልሰለጠኑ ናቸው- ባለስልጣኑ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በግል ትምህርት ቤቶች ከሚያስተምሩ መምህራን መካከል 24 በመቶ የሚሆኑት በመምህርነት ሙያ ያልሰለጠኑ መሆናቸውን የአዲስ አበባ የትምህርት ስልጠና፣ ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታውቋል።
የአዲስ አበባ ትምህርት…