Fana: At a Speed of Life!

ቻይና የሩሲያ ጦር “የጦር ወንጀል” መፈጸም አለመፈጸሙን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ምርመራ ተቃወመች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት የሩሲያ ጦር በዩክሬን ንጹሀን ላይ "የጦር ወንጀል" መፈጸም አለመፈጸሙን ለማረጋገጥ የሚያደርገውን ምርመራ በመቃወም ድምጽ ሰጥታለች። ምክርቤቱ የጦር ወንጀሎች ምርመራ እንዲፈቀድ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ ካሊፋ ቢን ዛይድ አል ናህያን ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ለተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች አልጋ ወራሽ…

የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ፕሬዚዳንት ሼክ ካሊፋ ቢን ዛይድ አል ናህያን ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ73 ዓመታቸው ነው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት፡፡…

በኦሮሚያ ክልል የቆላማ አከባቢ አርብቶ አደሮችን ህይወት ለማሻሻል እየተተገበረ ያለው ፕሮጀክት ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆላማ አከባቢ አርብቶ አደሮችን ህይወት ለማሻሻል በአለም ባንክ ድጋፍ እየተተገበረ ያለው ፕሮጀክት የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል የመስኖና አርብቶ አደር ቢሮ ገለጸ። በቢሮው የአርብቶ አደር የአኗኗር ጥናት…

የዘ ኢኮኖሚስት መፅሄት የኢትዮጵያ ወኪል ቶም ጋርድነር የስራ ፈቃድ ተሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘ ኢኮኖሚስት መጽሔት የኢትዮጵያ ወኪል ጋዜጠኛ ቶም ጋርድነር በሀገሪቱ መስራት የሚያስችለውን የሥራ ፈቃድ መሰረዙን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ ባለስልጣኑ ለዘ ኢኮኖሚስት ጋዜጠኛ በጻፈው ደብዳቤ ነው በኢትዮጵያ መስራት…

የጋምቤላ ክልል ባለፉት 10 ወራት ከ1 ሺህ 151 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ማደረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ባለፉት 10 ወራት ከ1 ሺህ 151 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ማድረጉን የክልሉ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲው የ10 ወራት ዕቅድ አፈጻጸሙን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ…

የ11 ልጆች አባትና የ69 ዓመቱ አዛውንት የዘንድሮ የጅማ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ተማሪ ሆነዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ11 ልጆች አባት እና የ69 ዓመቱ አዛውንት ታደሰ ጊችሌ የጅማ ዩኒቨርሲቲ እየተቀበላቸው ካሉ አዲስ ገቢ ተማሪዎች መካከል አንዱ ሆነዋል። የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው 502 የመግቢያ ነጥብ ያመጡት እና በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡት ተማሪ…

በፕሪሚየር ሊጉ መከላከያ እና ፋሲል ከነማ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በ23ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መከላከያ ሲዳማ ቡናን 5 ለ 3 አሸንፏል፡፡ ዛሬ ረፋድ 4 ሰዓት በተካሄደው እና ስምንት ጎሎችን ባስተናገደው ጨዋታ መከላከያ ከባህርዳር ስታዲየም ወሳኝ ሶስት ነጥብ ይዞ መውጣት…

አሰልጣኝ ፍሬው ሃይለገብርኤል የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሰልጣኝ ፍሬው ሃይለገብርኤል የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሆነው ተሾመዋል፡፡ በዚህ መሰረትም ከቀናት በኋላ በዩጋንዳ አስተናጋጅንት ይደረጋል ተብሎ በሚጠበቀው የሴካፋ ሴቶች እግርኳስ ውድድር ላይ ሉሲዎቹ በአሰልጣኝ ፍሬው…

የኢኮኖሚና የህግ የበላይነት ማረጋገጥ ጥያቄዎች እንዲፈቱ የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ በትኩረት ይሰራል – ወጣት አክሊሉ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ትኩረቱን ያደረገው የወጣቶች ሊግ ስራ አስፈጻሚ መድረክ በአዳማ መካሄድ መጀመሩን የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ በፓርቲው የወጣቶች ሊግ ምክትል ፕሬዝደንትና የጽ/ቤት ኃላፊ ወጣት አክሊሉ ታደሰ…