በምዕራብ ጎጃም ዞን በኢንቨስትመንት አማራጮች እና መሰናክል በሆኑ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ጎጃም ዞን ስላሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች እና ለኢንቨስትመንት ዘርፍ መሰናክል በሆኑ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ።
በመድረኩ በዞኑ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የተሳተፉ ባለሀብቶች እና የክልል እና የዞን ባለስልጣናት ተሳትፈዋል።…