Fana: At a Speed of Life!

በጅማ ከተማ አዲስ ደረቅ ወደብና ተርሚናል ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ዘጠነኛ የደረቅ ወደብና ተርሚናል መዳረሻውን በጅማ ከተማ እንደሚገነባ አስታወቀ፡፡ በጅማ ከተማ የሚገነባው ደረቅ ወደብና ተርሚናል በምዕራቡ የኢትዮጵያ ክፍል ለሚገኙ…

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከደቡብ ኮሪያ አቻቸዉ ኪም ዋን ጁንግ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 30፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከደቡብ ኮሪያ አቻቸዉ ኪም ዋን ጁንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው አምባሳደር ሬድዋን ኢትዮጵያ ከደቡብ ኮሪያ ጋር ከአውሮፓውያኑ 1963 ጀምሮ…

በመስጠትና ማካፈል ትውልድን መገንባት ይቻላል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመስጠትና ማካፈል ትውልድን መገንባት የሚቻል መሆኑን ዛሬ በአብርሆት ቤተ መጻሕፍት በተካሄደ የመጻሕፍት ርክክብ መርሐ ግብር ላይ ተናገሩ፡፡ በመጻሕፍት ርክክቡ ሥነ…

የፌዴራል ዋና ኦዲተር ሪፖርቱን በጥራት እና በወቅቱ እንዲያቀርብ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርቱን በጥራት እና በወቅቱ እንዲያቀርብ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተጠየቀ፡፡ ቋሚ ኮሚቴ የፌደራል ዋና ኦዲተር…

ፍርድ ቤቱ በዶክተር ደብረጽዮን የክስ መዝገብ የተካተቱ ተከሳሾች በመገናኛ ብዙሃን እንዲጠሩ ትእዛዝ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዶክተር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል የክስ መዝገብ የተካተቱ ተከሳሾች በጋዜጣና በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) ጥሪ እንዲደረግላቸው ትእዛዝ ሰጠ። የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ዛሬ በትግራይ ክልል…

ማዕቀብ ችግር ያጋጠማቸው አገራት ውስጥ የሚኖሩ ዜጎችን የሚጎዳ ነው-ዓለምአቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ማዕቀብ የሰብዓዊ ቀውስን ያባብሳል፤ ችግር ያጋጠማቸው አገራት ውስጥ የሚኖሩ ዜጎችን ይጎዳል ሲል ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ተናገረ። የኢትዮጵያ መንግሥት በትግራይ ክልል ሰብዓዊ እርዳታ ለማሳለጥ ግጭት የማቆም ውሳኔ…

ለኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ አገር በቀል የምርምር ውጤቶች ትልቅ ትኩረት መስጠት ይገባል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንስትራክሽን ኢንደስትሪውን ተወዳዳሪነት ለማሳደግ አገር በቀል ለሆኑ የምርምር ውጤቶች ከፍተኛ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ አስታወቁ፡፡ “የኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂና የፈጠራ ስራዎችን በማሸጋገርና…

በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸበሌ ዞን የመጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ ወገኖች የሚደረገው ድጋፍ በቂ ባለመሆኑ ድጋፉ ተጠናክሮ እንዲቀጥል በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህል እና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው…

በጸጥታ እና በሃይል አቅርቦት ችግር ስራ ያቋረጡ 2 ሺህ የሚጠጉ ኢንተርፕራይዞችን ስራ ለማስጀመር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት፣ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት በጸጥታ እና በሃይል አቅርቦት ችግር ስራ ያቋረጡ 1 ሺህ 929 ኢንተርፕራይዞችን ስራ ለማስጀመር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ያለፉት ዘጠኝ ወራት የስራ…

ሚኒስቴሩ ተቋማትን መልሶ ለማቋቋምና ለዋግኽምራ ተፈናቃዮች የሚሆን 23 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር በጦርነቱ የወደሙ ተቋማትን መልሶ ለማቋቋም እና ለዋግኽምራ ተፈናቃይ ወገኖች 23 ሚሊየን ብር ግምት ያለው ቁሣቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ ወሎ ዩኒቨርሲቲ እና ወልድያ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ በሰሜን ወሎ ዋግኽምራ…