Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳይ ከፍተኛ ም/ቤት ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የአዲስ አበባ እስልምና ምክር ቤት ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የተለያዩ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል። የምክርቤቱ ፕሬዚደንት ሼክ ሱልጣን አማን በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ የትህነግ አሸባሪ ቡድን ያፈናቀላቸውን ወገኖቻችንን በምን ሁኔታ ላይ…

የተጠሪ ተቋማት ዝርዝር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እና አዲስ ለተቋቋሙ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ተጠሪ የሆኑ ተቋማት ዝርዝር ይፋ ሆነ፡፡ በዚሁ መሠረትም÷ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ ለስራና ክህሎት ሚኒስቴር እና ለፍትህ ሚኒስቴር…

ምክር ቤቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለሚኒስትርነት የቀረቡለትን ዕጩዎች አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የቀረበለትን ዕጩ ሚኒስትሮችን ሹመት በሁለት ተቃውሞ እና በ12 ድምጸ ተአቅቦ አጸደቀ፡፡ በዚሁ መሠረት የሚከተሉት ሚኒስትሮች ሹመታቸው ጸድቋል፡፡…

ከብልጽግና ፓርቲ ውጪ ሶስት እጩዎች በሚኒስትር ደረጃ ሹመታቸው ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ያቀረቧቸው ከብልጽግና ፓርቲ ውጪ የሆኑ ሶስት የተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮችን በሚኒስትር ደረጃ ሹመታቸው ጸድቋል፡፡ በዚህም መሰረት የኢዜማ ሊቀ መንበር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የትምህርት ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል፡፡…

በቅንነት መንፈስ በጋራ እንድንሰራ ምክር ቤቱ እንዲቆጣጠረን እና እንዲያግዘን እንፈልጋለን – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በቅንነት መንፈስ በጋራ እንድንሰራ ምክር ቤቱ እንዲቆጣጠረን እና እንዲያግዘን እንፈልጋለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ምክር ቤቱን ጠየቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የአስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን የሚቀረበውን ረቂቅ…

የአስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር መወሰኛ ረቂቅ አዋጅ ላይ 22 ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ቀርበዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ 22 ሚኒሲቴር መስሪያ ቤቶች ቀርበዋል። ዝርዝሩም የሚከተለው ነው፦ 1. ግብርና ሚኒስቴር 2. የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር 3. የንግድና…

በተቋማት አደረጃጀት እና አሰራር ላይ የምክር ቤት አባላት አስተያየት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተቋማት አደረጃጀት እና አሰራር ላይ የምክር ቤት አባላት አስተያየት ሰጥተዋል፡፡ የምክር ቤቱ አባላት የአስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ በሰጡት አስተያየት፤ ሰላም እና ደህንነትን በተመለከተ የፌዴራል…

ምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ያደረጉትን ንግግር ላይ የቀረበውን ሞሽን ደገፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ)የኢፌዲሪ ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘዉዴ ያቀረቡትን የድጋፍ ሞሽን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤቱ ድጋፉን ሰጠ፡፡ ፕሬዚደንቷ በሁለቱም ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ላይ መንግስት ሊያከናዉናቸዉ ያቀደዉን ተግባራት በተመለከተ ገለጻ አድርገዉ…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በልዩ ስብሰባው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አባላትን ሹመት ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ዛሬ በሚካሂደው 6ኛ ዙር አንደኛ ዓመት አንደኛ ልዩ ስብሰባው የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርንና የሚኒስትሮችን ሹመት ምርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል። ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ…

ምክር ቤቱ ዛሬ ልዩ ስብሰባውን ያካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ አመት 1ኛ ልዩ ስብሰባውን ዛሬ ከጧቱ 3:30 ጀምሮ ያካሄዳል። ም/ቤቱ በልዩ ስብሰባው የኢፌዴሪ ኘሬዘዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ መስከረም 24 ቀን 2014 ዓ/ም ለሕዝብ ተወካዮችና ለፌዴሬሽን…