Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ ለአትሌት ትዕግስት ገዛህኝ መንግስቱ የእንኳን ደስ አለሽ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በፓራሊምፒክ የመጀመሪያ የወርቅ ሜዳልያ ላስገኘችው አትሌት ትዕግስት ገዛህኝ የእንኳን ደስ አለሽ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም ‘’ትዕግስት ገዛሀኝ መንግስቱ በሴቶች 1,500 ሜትር በማሸነፍና በፓራሊምፒክ…

ማንችስተር ሲቲ አርሰናልን በሰፊ ውጤት አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተካሄደው የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ማንችስተር ሲቲ አርሰናልን 5ለ0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል፡፡ ለማንችስተር ሲቲ ኤልካይ ጉንዶጋን በ7ኛው ደቂቃ፣ ፌራን ቶሬዝ በ12ኛው እና በ84ኛው ፣ ገብርኤል ጄሱስ በ43ኛው እና ሮድሪጎ ሄርናንዴዝ…

የአማራና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የጋራ የልማት፣ የሰላምና የትብብር ስምምነት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2023(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎችን መልካም ጉርብትና የበለጠ የሚያጠናክር የጋራ የልማት፣ የሰላምና የትብብር ስምምነት መድረክ በባህርዳር ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የሁለቱን ክልሎች ልማት ማፋጠንና ዘላቂ ሰላምን ማረጋገጥ ላይ ትኩረት…

ጁንታው የትግራይ ህዝብ እርዳታ እንዳያገኝ በማድረግ ጠላትነቱን አረጋግጧል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2023(ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የትግራይ ህዝብ እርዳታ እንዳያገኝ በማድረግ ለክልሉ ሕዝብ ጠላትነቱን በማስረጃ ማረጋገጡን በአዲስ አበባ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ተናገሩ። የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ዛሬ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በክፍለ ከተማው ከሚኖሩ…

በመዲናዋ የምርት ዋጋ ጭማሪ ያደረጉ 657 የንግድ ተቋማት ፈቃዳቸው ተሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የኢኮኖሚ አሻጥር በመፈጸም የምርት ዋጋ ማናር ላይ የተሰማሩ 657 የንግድ ተቋማት ፈቃዳቸው መሰረዙን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታውቋል፡፡ ቢሮው በወቅታዊ ንግድና ህገወጥ የዋጋ ጭማሪ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል። የአዲስ አበባ ንግድ…

በቤንች ሸኮ ዞን አሸባሪው ህወሓትን የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን አሸባሪው ህወሓትን የሚያወግዝ እና ለመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሠልፍ ተካሄደ፡፡ አሸባሪዉ ህወሃት በሀገራችን ላይ የከፈተውን ጦርነት ለመመከት የዞኑ ወጣቶች በአካል ከመዝመት ጀምሮ በገንዘብ ፣በሞራል እና በደም ልገሳ ከፍተኛ…

የጎንደር ግብርና ምርምር ማዕከል በደባርቅ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ግብርና ምርምር ማዕከል ጃፓን ከሚኖሩ የአማራ ተወላጆች ጋር በመተባበር በደባርቅ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች ድጋፍ አደረገ። አሸባሪው የትህነግ ቡድን በሰሜን ጎንደር ዞን ወረራ በፈፀመባቸው አካባቢዎች የንፁሃን ህይወት እንዲያልፍና…

ለቀጣዮቹ 90 ቀናት የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ መጨመር የተከለከለ ነው- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመኖሪያ ቤት ኪራይ ዋጋ መጨመርም ሆነ ተከራይን ከቤት ማስወጣት ለ90 ቀናት የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ከተማ አስተዳደሩ በጉዳዮ ላይ ያመጣው ሙሉ መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ…

መንግሥት የመምህራን አቅምና ኑሮ ለማሻሻል እየሰራ ነው – አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከክልሉ ከሁሉም ወረዳዎች ከተወጣጡ መምህራን ጋር በጅግጅጋ ከተማ ተወያዩ። በመምህራን መኖሪያ ቤት፣ በመሬት፣ በጥቅማጥቅም፣ የደሞዝ ጭማሪና በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።…

የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ 1 ሺህ 354 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 22፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ በልዩ ልዩ የትምህርት ዘርፎች ያስተማራቸውን 1 ሺህ 354 ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችን ሲያስመርቅ ይህ ለ3ኛ ጊዜ እንደሆነም ነው የተመላከተው፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱም ላይ የኦሮሚያ ምክትል ርዕሰ…