Fana: At a Speed of Life!

የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ለአፍሪካ ልዩና ሞዴል ፕሮጀክት ነው – ኢ/ር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ልዩና ለአፍሪካውያን ሞዴል ፕሮጀክት መሆኑን የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ተናገሩ፡፡ ሁለተኛው የውኃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቁንና በተባበሩት መንግሥታት…

አቶ ደመቀ ከተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ምክትል ጸሃፊና የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ር አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ምክትል ጸሃፊና የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ማርቲን ግሪፍትስ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ድርጅቱ…

ታንዛኒያ የሴካፋ ከ23 አመት በታች ዋንጫ አሸናፊ ሆነች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በባህር ዳር ሲካሄድ የቆየው የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ (ሴካፋ) ከ23 አመት በታች እግር ኳስ ውድድር በታንዛኒያ አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ ዛሬ በፍጻሜ ጨዋታ ከብሩንዲ ጋር የተጫወተችው ታንዛኒያ በመለያ ፍጹም ቅጣት…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በቶኪዮ ኦሊምፒክ ለተገኘው ውጤት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ  በቶኪዮ ኦሊምፒክ በወንዶች 10 ሺህ ሜትር የፍጻሜ ውድድር አትሌት ሰለሞን ባረጋ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ወርቅ በማስገኘቱ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ…

የምዕራብ ዕዝ አባላት ህወሓትን ግብዓተ መሬት ለማስገባት በአስተማማኝ ቁመና ላይ ይገኛሉ – ሜ/ጀ መሰለ መሠረት

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ዕዝ ዋና አዛዥ ሜጀር ጀኔራል መሰለ መሠረት የዕዙ የሠራዊት አባላት አሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለአንድ ጊዜና ለመጨረሻ ጊዜ ግብዓተ መሬት ለማስገባት በአስተማማኝ የዝግጁነት ቁመና ላይ እንደሚገኙ ተናገሩ፡፡ ሜጀር ጀኔራል…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በቶኪዮ ኦሊምፒክ ለተገኘው ውጤት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በቶኪዮ ኦሊምፒክ በወንዶች 10 ሺህ ሜትር የፍጻሜ ውድድር አትሌት ሰለሞን ባረጋ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ወርቅ በማስገኘቱ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ “ለተገኘው ድል እንኳን…

ኮ/ር ደራርቱ ቱሉ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክሰ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ ኢትዮጵያ በቶኪዮ ኦሊምፒክ በ10 ሺህ ሜትር ሩጫ ውድድር በሰለሞን ባረጋ አማካኝነት የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘቷ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ በቶኪዮ ኦሊምፒክ በ10 ሺህ ሜትር ሩጫ ውድድር በሰለሞን ባረጋ አማካኝነት የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘቷ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ…

12ኛው ሁሉን አቀፍ የአፍሪካ የቆዳና የቆዳ ውጤቶች አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 12ኛው ሁሉን አቀፍ የአፍሪካ የቆዳና የቆዳ ውጤቶች አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው፡፡ አውደ ርዕዩ እንደ አውሮፓውኑ አቆጣጠር ከመጪው ህዳር 3- 6 ባሉት ቀናት ነው በአዲስ አበባ ከተማ የሚካሄደው፡፡ በአፍሪካ…

የግብርና ሚኒስቴር ከኬር ኢትዮጵያ ጋር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስቴር ኬር ኢትዮጵያ ከተሰኘ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ጋር በግብርናው ዘርፍ የስርዓተ ፆታን አቅም ለማጎልበት የጋራ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ በግብርና ሚኒስቴር የግብርና ግብዓት ምርት ግብይት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ዓይናለም…