Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ ክልል “እኔም ለሀገሬ ወታደር ነኝ” በሚል መሪ ቃል የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የእግር ጉዞ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል “እኔም ለሀገሬ ወታደር ነኝ”፤ “ኢትዮጵያን ለማዳን እዘምታለሁ”በሚል መሪ ቃል የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የእግር ጉዞ ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ቴንኩዌይ ጆክ፣ የክልሉ…

አሸባሪው ህወሓት በፈጸመው ግፍ በንፋስ መውጫ ከ25 ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች ለእለት ምግብ እጥረት ተጋልጠዋል

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ልማት ማህበር ከ1 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት 220 ኩንታል የስንዴ ዱቄት በንፋስ መውጫ ለተጎዱ ነዋሪዎች ድጋፍ አድርጓል። የማህበሩ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አራጋው ታደሰ ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት እንዳሉት የህወሓት…

በሦስተኛ ዙር የሰለጠኑ ተጠባባቂ ኃይሎች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሦስተኛ ዙር የሠለጠኑ 375 ተጠባባቂ ኃይሎች የምረቃ ስነ ስርዓት በእንጅባራ ከተማ ተካሄደ፡፡ ከተመራቂዎቹ ውስጥ 11ዱ ሴቶች ሲሆኑ ÷ ወታደራዊ እውቀት ያላቸው በጎ ፈቃደኞች በአሰልጣኝነት መሳተፋቸውን ከአዊ ኮሙዩኒኬሽን…

የደቡብ ክልል የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በሁርሶ ኮንቲጀንት ወታደራዊ የስልጠና ማዕከል ስራዎቻቸውን እያቀረቡ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በሁርሶ ኮንቲጀንት ወታደራዊ የስልጠና ማዕከል በመገኘት ለሠራዊቱ ስራዎቻቸውን እያቀረቡ ነው፡፡ የክልሉ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ለሠራዊቱ የሞራል ስንቅ የሚሆኑ ሙዚቃዎች፣ ግጥሞችን፣ ሽለላና ቀረርቶ የመሣሠሉ…

አሸባሪው ሸኔ ሚናውን የለየ ሽብርተኛ ስለመሆኑ ህዝቡ በግልጽ እየተረዳ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሸኔ ሚናውን የለየ ሽብርተኛ ስለመሆኑ ህዝቡ በግልጽ እየተረዳ መምጣቱን የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄነራል አራርሳ መርዳሳ አስታወቁ፡፡ ኮሚሽነር ጄነራል አራርሳ፤ሽብርተኞቹ ሸኔና ትህነግ ከዚህ በፊት ግንኙነት የነበራቸው…

አሸባሪው ህወሓት የትግራይ ወጣቶችን አስገድዶ እያስፈጀ መሆኑን በማይጸብሪ ግንባር እጃቸውን የሰጡ የቡድኑ አባላት ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የትግራይ ወጣቶችን አስገድዶ በጦርነት በመማገድ እያስፈጀ መሆኑን በማይጸብሪ ግንባር ለተሰማራው የፀጥታ ሀይል እጃቸውን የሰጡ የአሸባሪ ቡድኑ አባላት ተናገሩ፡፡ አሸባሪ ቡድኑ ከእያንዳንዱ ቤተሰብ ቢያንስ ሁለት የቤተሰብ አባላት…

”ኑ ኢትዮጵያን እናልብሳት” የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ኑ ኢትዮጵያን እናልብሳት'' የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች፣ አትሌቶችና ታዋቂ ግለሰቦች በተገኙበት በቢሾፍቱ ከተማ ተካሄደ። መርሃ ግብሩ በግብርና ሚኒስቴር፣ በአካባቢ ደንና አየር ንብረት ኮሚሽን፣ በተፋሰሶች ልማት…

በደቡብ ክልል የስፖርታዊ እንቅስቃሴ የማጠቃለያ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ‘እኔ ለሀገሬ ወታደር ነኝ’ ለሀገሬ እዘምታለሁ፣ የትም፣ መቼም፣ በምንም በሚል መርህ ሲካሄድ የነበረው ስፖርታዊ እንቅስቃሴ የማጠቃለያ መርሃ ግብር በዲላ ከተማ ተካሄደ፡፡ በደቡብ ክልል ስፖርት ኮሚሽን አዘጋጅነት የመከላከያ…

ኢትዮ ቴሌኮም 80 ሚሊዮን ደንበኞችን ማስተናገድ የሚችል የቀጣይ ትውልድ ቢዝነስ ሳፖርት ሲስተም ተግባራዊ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ-ቴሌኮም 80 ሚሊዮን ደንበኞችን ማስተናገድ የሚችል አቅም የፈጠረ የቀጣይ ትውልድ ቢዝነስ ሳፖርት ሲስተም (NGBSS) ተግባራዊ አድርጓል። አዲሱን ቴክኖሎጂ በተመለከተ የተዘጋጀ መርሃ ግብሩ ላይ ገለፃ ያደረጉት የኢትዮ-ቴሌኮም የመረጃ ዋና ኃላፊ…