አንድነታችንን ለማላላት ዓልሞ የሀሰት ፕሮፓጋንዳ የሚነዛ ሰርጎ ገብ በጦር ሜዳ ምላጭ ከሳበብን ጠላት የበለጠ የህልውናችን ጠንቅ ነው-የአማራ ክልል
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አንድነታችንን ለማላላት ዓልሞ የሀሰት ፕሮፓጋንዳ የሚነዛ ሰርጎ ገብ በጦር ሜዳ ምላጭ ከሳበብን ጠላት የበለጠ የህልውናችን ጠንቅ ነው ሲል የአማራ ክልል መንግሥት ገለፀ፡፡
የአማራ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት…