ፋና ቀለማት ሐረር የሚገኘው ከ1 ሺህ ዓመታት በላይ ያስቆጠሩ ታሪካዊ መጽሐፍትን የያዘው የሸሪፍ አብዱላሂ ሙዚየም Abrham Fekede Jul 4, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=h7A1crl0n_E
የሀገር ውስጥ ዜና 32 ኩንታል ሀሺሽ ተያዘ Feven Bishaw Jul 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ታች አርማጭሆ ወረዳ በሳንጃ ጉሙሩክ ቅርንጫፍ መቆጣጠሪያ ጣቢያ 32 ኩንታል ሀሺሽ ተብሎ የሚጠራው አድንዛዥ ዕፅ ተያዘ። የጉሙሩክ ፈታሽ በለሙያ አበበ ተሜ አንደገለፁት መነሻውን ከምራዕብ ጎጃም አዴት ከተማ ወደ አብራጅራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የህውሃት የሽብር ቡድን በትግራይ ከተሞች ነዋሪዎች ላይ ጥቃቶችን እያደረሰ ይገኛል- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ Feven Bishaw Jul 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህውሃት የሽብር ቡድን የመከላከያን የተናጠል ተኩስ አቁም እና ከቐለ መውጣት ተከትሎ መቐለ እና በሌሎች የትግራይ ከተሞች በመግባት በክልሉ ነዋሪ ላይ የተለያዩ ጥቃቶችን እያደረሰ እንደሚገኝ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ Feven Bishaw Jul 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል፡፡ በሃዘን መግለጫቸው የሚሊየኖች እናት፣የእናትነት ፣ የደግነት፣ የፍቅር፣ የቆርጥነት እና…
የሀገር ውስጥ ዜና ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ለሚሳተፉ አካላት ምስጋና አቀረቡ Tibebu Kebede Jul 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ በተያዘለት እቅድ መሰረት እየተከናወነ መሆኑን የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ገለጹ። የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር የቦርድ አባላት ከኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ የርህራሄ ተምሳሌት የነበሩት አበበች ጎበናን እልፈተ ህይወት ስሰማ እጅግ አዝኛለሁ- ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede Jul 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና እልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚንስትሩ ለቤተሰቦቻቸው: ለወዳጆቻቸው እና በሕይወታቸው ላይ ተጽዕኖ ለነበራቸው ሁሉ ከልብ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ ልዩ ስብሰባውን ነገ ይካሄዳል Tibebu Kebede Jul 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ ልዩ ስብሰባውን ነገ ሰኔ 28 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ ያካሂዳል፡፡ ምክር ቤቱ ልዩ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት…
የሀገር ውስጥ ዜና የቁጫ የምርጫ ክልል ድምጽ ቆጠራ እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Jul 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች የሲቪል ማህበረሰብ ተወካዮች በተገኙበት የቁጫ የምርጫ ክልል ድምጽ ቆጠራው እየተካሄደ ነው ያለው። የቁጫ የምርጫ ቁጥር ማዳመር ተጀምሮ የነበር ሲሆን አለመግባባቶች በመፈጠራቸው ተቆጠራው አንድ…
የሀገር ውስጥ ዜና ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ Tibebu Kebede Jul 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና (እዳዬ) ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ዶ/ር አበበች ጎበና ከአገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ ክብርን በመስጠት በተለያዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕላንና ልማት ኮሚሽን በቢሾፍቱ ችግኝ ተከላ እና በአየር ኃይልን ጎበኝት አካሄደ Tibebu Kebede Jul 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕላንና ልማት ኮሚሽን በቢሾፍቱ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ እና በኢትዮጵያ አየር ኃይል ጉብኝት አካሄደ፡፡ የፕላንና ልማት ኮሚሽነር ዶ/ር ፍፁም አሰፋ፣ የኮሚሽኑ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች፣ ባለሞያዎች የተገኙበት…