Fana: At a Speed of Life!

የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ከ 300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ አስጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎችንና የአካባቢውን ኗሪዎች የመጠጥ ውሃ ችግር በዘላቂነት የሚፈታ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ዛሬ በይፋ አስጀምሯል። በሾንጋ ወንዝ የሚገነባው የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በ300 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባ…

ሰራዊቱ ለመላው የሀገሪቱ ህዝቦች የሚያገለግል እንጂ ለአንድ ወገን የቆመ አይደለም – ሌ/ጄ ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ መከላከያ ሰራዊት ለመላው የሀገሪቱ ህዝቦች የሚያገለግል እንጂ ለአንድ ወገን የቆመ አለመሆኑን ሌተና ጄኔራል ባጫ ደበሌ ገልጸዋል፡፡ የሜጀር ጄኔራል ሙሉጌታ ቡሊ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 265…

የኦሮሚያ ትራንስፖርት ባለስልጣን አገልግሎቱን ለማዘመን እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት አገልግሎቱ በቴክሎጂ በማስደገፍ ለማዘመንና ለማቀላጠፍ እየሰራ መሆኑን የኦሮሚያ ትራንስፖርት ባለስልጣን አስታውቋል፡፡ ባለስልጣኑ የ2013 በጀት ዓመተ የስራ አፈፃፀምና የቀጣዩ ዘመን መነሻ ዕቅድ ላይ በአዳማ ከተማ እየመከረ ይገኛል።…

የፋና ላምሮት የምዕራፍ 7 የፍፃሜ ውድድር በደማቅ ሁኔታ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋና ላምሮት የምዕራፍ 7 የፍፃሜ ውድድር በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል፡፡ ለፋና ላምሮት የምዕራፍ 7 የፍፃሜ ውድድር አሸናፊዎችም 500,000 ብር ተበርክቷል፡፡ በምዕራፉ ተሳታፊ ለመሆን ከአንድ ሺ አምስት መቶ በላይ የሚሆኑ ወጣት ድምፃውያን…

አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ለዜጎች ክብር ያለው አገልግሎት መስጠት ይጠበቅባቸዋል-ወ/ሮ ሙፈሪሃት

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ለዜጎች ክብር ያለው አገልግሎት በመስጠት ለዘላቂ ሰላምና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ መጎልበት ሚናቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸው የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል ገለፁ። የመንግስት አገልግሎት ዘርፍ ተኮር…

የጤና ሚኒስቴር የአቅመ ደካሞችን ቤት ዕድሳት መርሃ ግብር አስጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር የሀገር አቀፍ በጎ አድራጎት እንቅስቃሴ አካል በመሆን የአቅመ ደካሞችን ቤት ዕድሳት በይፋ አስጀምሯል፡፡ ሚኒስቴሩ በዛሬው ዕለት በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ አምስት የሚገኙ አቅመ ደካሞችን ቤት ነው የማደስ ስራ ያስጀመረው፡፡…

የፀጥታው ምክር ቤት መንግስት በትግራይ ያደረገውን የተናጥል የተኩስ አቁም አደነቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ያደረገውን የተናጥል የተኩስ አቁም አደነቀ፡፡ ምክር ቤቱ በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ስብሰባ ያደረገ ሲሆን፥ በስብሰባው ወቅትም በመንግስት የተወሰደውን የተኩስ…

ሰራዊቱ ለህግና ለሞራል የሚገዛ በመሆኑ በህዝብ ላይ ከመተኮስ መስዋትነትን መርጧል-የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በህውሃት የሽብር ቡድን ላይ ህግን ለማስከበር የተሰጠውን ግዳጅ በሚገባ የተወጣ መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታውቋል፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባወጣው መረጃ ÷…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት “ማረፊያ” የተሠኘ የሬዲዮ መዝናኛ ፕሮግራም ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት "ማረፊያ" የተሠኘ የሬዲዮ መዝናኛ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምሯል። ዘውትር ቅዳሜ ከ5:00-900 ሰዓት በፋና ኤፍ ኤም 98.1 ለአድማጭ የሚደርሠውን ፕሮግራም የኮርፖሬቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አድማሡ…

የደቡብ ክልል ምክር ቤት የ2013 በጀት አፈፃፀም ሪፖርትን እያዳመጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት የ2013 በጀት ዓመት አፈፃፀም ሪፖርትን እያዳመጠ ነው፡፡ ሪፖርቱን ያቀረቡት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ÷ የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመን 1 ነጥብ 2 ሚሊየን የአፈር ማዳበሪያና 7ዐዐ ሺህ…