የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ከ 300 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ አስጀመረ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎችንና የአካባቢውን ኗሪዎች የመጠጥ ውሃ ችግር በዘላቂነት የሚፈታ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ዛሬ በይፋ አስጀምሯል።
በሾንጋ ወንዝ የሚገነባው የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በ300 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባ…