Fana: At a Speed of Life!

በአፋር በ200 በላይ ንጹሀን ዜጎች ላይ የተፈጸመው ጭፍጨፋ እንዳሳሰበው ዩኒሴፍ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒሴፍ ባሳለፍነው ሃሙስ በአፋር ክልል በጤና ጣቢያ እና በትምህርት ቤት ተጠልለው በነበሩ 100 ህጻናትን ጨምሮ ከ200 በላይ ዜጎች ላይ የደረሰው ጭፍጨፋ እንዳሳሰበው አስታውቋል፡፡ ከሰው ህይወት መጥፋት በተጨማሪም ለተፈናቀሉ ዜጎች ሊውል የነበረ…

የምክር ቤቱ አመራሮችና ሠራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ የአንድ ወር ደሞዛቸዉን ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽህፈት ቤት አመራሮችና ሠራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ የአንድ ወር ደሞዛቸዉን ለገሱ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጽህፈት ቤት አመራሮችና ሠራተኞች በወቅታዊ ሃገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄደዋል፡፡ የምክር…

በጥቁር ገበያ ሊሸጥ የነበረ ሽጉጥና የተለያዩ ጥይቶች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ፖሊስና በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ቅንጅት በጥቁር ገበያ ሊሸጥ የነበረ ሽጉጥና የተለያዩ ጥይቶችን ከእነ ተጠርጣሪዎቹ እጅ ከፍንጅ ተያዙ፡፡ እንዲሁም ከእህል ጋር ተደባልቆ ወደ ክልል ሊጓጓዝ የነበረ…

በ2014 በጀት ዓመት ለአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር ከ1 ቢሊየን ብር በላይ በጀት ተይዟል

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በ2014 በጀት ዓመት ለአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብር 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በጀት መያዙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተማሪዎች ምግብ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ዳይሬክተር አቶ ኢሳያስ ምህረት ለፋና…

የትራንስፖርት እና የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት የ1 ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስቴር፣ የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ የመስኖ ልማት ኮሚሽን፣ የውሃ ልማት ኮሚሽን አመራሮችና ሠራተኞች ለመከላከያ ሠራዊት የአንድ ወር ደመዛቸውን ለመስጠት ቃል ገብተዋል፡፡ የውሃ፣መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ የመስኖ ልማት ኮሚሽን…

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለመለገስ ወሰኑ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ሰራተኞችና የማኔጅመት አባላት ለመከላከያ ሰራዊት ዘርፈ ብዙ ድጋፍ ለማድረግ ውሳኔ አሳለፉ፡፡ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ሰራተኞችና የማኔጅመንት አባላት የመከላከያ ሰራዊት የህወሓት ሽብርተኛ ቡድን…

የጉምሩክ ኮሚሽን 112 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት112 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን ገለጸ፡፡ ኮሚሽኑ 125 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ ነው 112 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር መሰብሰብ የቻለው፡፡ በዚህም የእቅዱን 89 ነጥብ…

የአሸባሪው ህወሓት ቡድን ተግባር የሚያወግዝ ሰልፍ በባስኬቶ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) -የአለም አቀፍ የጦር ህግ ስምምነትን በመጣስ ህፃናትን በጦርነት የማገደውን አሸባሪውን የህወሓት ቡድን አስፀያፊ ተግባር የሚያወግዝ ሰልፍ በባስኬቶ ልዩ ወረዳ ተካሄደ። በመርሐ ግብሩ ከ800 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የአይነትና የጥሬ ገንዘብ…

የህወሓት የሽብር ቡድን ታጣቂዎች ሰርገው በገቡባቸው አካባቢዎች እየተደመሰሱ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት የሽብር ቡድን ታጣቂዎች ሰርገው በገቡባቸው አካባቢዎች እየተደመሰሱ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤትአስታውቋል፡፡   የኮሙዩኒኬሽኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ÷ የህወሓት የሽብር ቡድን…

በአሜሪካ ግዛቶች ደን ላይ ከደረሱ የሰደድ እሳት አደጋዎች የካሊፎርኒያው በአስከፊነቱ 2ኛ ደረጃን ይዟል

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ግዛት በሰሜን ካሊፎርኒያ ደን የተነሳው እና እየተባባሰ የመጣው የሰደድ እሳት አደጋ በሀገሪቷ ታሪክ ደን ላይ ከደረሱ የሰደድ እሳት አደጋዎች በ2ኛ ደረጃ ይቀመጣል ተባለ፡፡ እየተባባሰ በመጣው የሰደድ እሳት አደጋ ጋር ተያይዞ…