የሰላም ሚኒስቴር ለብሔራዊ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መሳካት አስተዋጽዖ ላበረከቱ እውቅና ሰጠ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ለብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ አገልግሎት ኘሮግራም መሳካት አስተዋጽዖ ላበረከቱ ባለድርሻ አካላት እውቅና ሰጥቷል።
ከኘሮግራም ቀረጻው ጀምሮ እስከ ትግበራው ተሳታፊ የነበሩ የፌዴራል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች፣…
በግድቡ ዙሪያ አላስፈላጊ ጫና ለመፍጠር የሚደረገው ጥረት የሚፈለገውን ውጤት ሊያመጣ አይችልም-አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉሥልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን ለሚገኙ የመገናኛ ብዙኃን የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
በመግለጫቸው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ወንድም…
ምክር ቤቱ ተጨማሪ ሹመት አፀደቀ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት በተጓደለው የቢሮ ሀላፊ በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው በእጩነት የቀረቡትን አቶ ቢረጋ ብርሃኑን ሹመት አፅድቋል።
በዚህም አቶ ቢረጋ ብርሃኑ የደቡብ ክልል ኢንዱስትሪና ኢንተርፕራይዞች…
ከክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ተግባር እኛም እንማር- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በክብርት ዶክተር አበበች ጎበና ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ፡፡
ፕሬዚዳንቷ ባስተላለፉት የሃዘን መግለጫ በደግነታቸውና ወደር በሌለው አዛኝነታቸው የሚታወቁት ክብርት ዶክተር አበበች…
የክልሉ ምክር ቤት 2 ቢሊየን 292 ሚሊየን 810 ሺህ 681 ብር የ2013 ተጨማሪ በጀት አፀደቀ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክር ቤት 2 ቢሊየን 292 ሚሊዮን 810 ሺ 681 ብር የ2013 ዓ.ም ተጨማሪ በጀት አፀደቀ።
ይህ በጀት በክልሉ የገቢ አሰባሰብ መጨመሩንና የሀብትና መሰረተ ልማት ፍላጎት መጨመሩን መሠረት አድርጎ ነው ተብሏል።…
በወረባቦ ወረዳ የተከሰተው የአንበጣ መንጋ በ3 ሺህ 400 ሄክታር መሬት ላይ ጉዳት አደረሰ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በወረባቦ ወረዳ የተከሰተው የአንበጣ መንጋ በ3400 ሄክታር መሬት ላይ ጉዳት ማድረሱን የወረዳው ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ።
የጽህፈት ቤቱ ምክትል ሀላፊ አቶ ሙአዝ መሀመድ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት ÷ የአንበጣ…
አቶ እርስቱ ይርዳው በክልሉ ምንም መሬት ሳይታረስ እንዳይቀር አሳሰቡ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው በክልሉ ምንም መሬት ሳይታረስ እንዳይቀር አሳሰቡ።
ርዕሰ መስተዳድሩ የክልሉ ምክር ቤት የ5ኛ ዙር 6ኛ አመት መደበኛ ጉባዔ ላይ ንግግር አድርገዋል፡፡
በንግግራቸው…
ስፖርት ያደሰው ጉርብትና በጎፋ ኮንዶሚኒየም #ፋና_ቀለማት #fana_kelemat
https://www.youtube.com/watch?v=dV5QvetBEl4
”ለርን 365” መተግበሪያ #ፋና_ቀለማት #fana_kelemat በታብሌትና በስማርት ስልኮች ላይ የሚሰራ የተማሪዎች አጋዥ መተግበሪያ
https://www.youtube.com/watch?v=4X9SnDNm6Tw