Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ የርህራሄ ተምሳሌት የነበሩት አበበች ጎበናን እልፈተ ህይወት ስሰማ እጅግ አዝኛለሁ- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና እልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚንስትሩ ለቤተሰቦቻቸው: ለወዳጆቻቸው እና በሕይወታቸው ላይ ተጽዕኖ ለነበራቸው ሁሉ ከልብ…

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ ልዩ ስብሰባውን ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ ልዩ ስብሰባውን ነገ ሰኔ 28 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ ያካሂዳል፡፡ ምክር ቤቱ ልዩ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት…

የቁጫ የምርጫ ክልል ድምጽ ቆጠራ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች የሲቪል ማህበረሰብ ተወካዮች በተገኙበት የቁጫ የምርጫ ክልል ድምጽ ቆጠራው እየተካሄደ ነው ያለው። የቁጫ የምርጫ ቁጥር ማዳመር ተጀምሮ የነበር ሲሆን አለመግባባቶች በመፈጠራቸው ተቆጠራው አንድ…

ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ክብርት ዶ/ር አበበች ጎበና (እዳዬ) ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡   አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬዛ በመባል የሚታወቁት ዶ/ር አበበች ጎበና ከአገር ባለውለታነት አልፈው ለሰው ልጆች ትልቅ ክብርን በመስጠት በተለያዩ…

ፕላንና ልማት ኮሚሽን በቢሾፍቱ  ችግኝ ተከላ እና  በአየር ኃይልን ጎበኝት አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕላንና ልማት ኮሚሽን በቢሾፍቱ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ እና በኢትዮጵያ አየር ኃይል ጉብኝት አካሄደ፡፡ የፕላንና ልማት ኮሚሽነር ዶ/ር ፍፁም አሰፋ፣ የኮሚሽኑ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች፣ ባለሞያዎች የተገኙበት…

እግርኞችና ብስክሌተኞች በተለያዩ ከተሞች ፊስቲቫል አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተሽከርካሪ ነጻ የእግርኞችና የብስክሌኞች ጉዞ እና የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በተለያዩ ከተሞች ተካሄዷል፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከጷግሜ እስከ ጷግሜ እንደርሳለን በሚል መሪ ሃሳብ በወር አንዴ በሚያከናውነው በዚህ…

የህዳሴው ግድብ ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በሰኬት እንዲከናወን የመከላከያ ኃይል በአስተማማኝ ዝግጁነት ላይ ይገኛል- ሌ/ጄ አስራት ዴኔሮ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በሰኬት እንዲከናወን በቀጣናው የሚገኘው የመከላከያ ኃይል በአስተማማኝ የዝግጁነት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ሌ/ጄ አስራት ዴኔሮ አረጋገጡ።…

የበጎ አድራጎት ስራ ለኦሮሞ ህዝብ ትውፊቱ ነው – ወ/ሮ ሰዓዳ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጎ አድራጎት ስራ ለኦሮሞ ህዝብ ትውፊቱ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ሴቶች፣ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ ሀላፊ ወይዘሮ ሰዓዳ ኡስማን። የ2013 ዓ.ም የክረምት በጎ አድራጎት ስራ በኦሮሚያ ሴቶች፣ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ "የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ለሀገር…

ከጨርቃ ጨርቅ እና አልባሳት ምርቶች 140 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ተለያዩ ሃገራት ከተላኩ የጨርቃ ጨርቅ እና አልባሳት ምርቶች 140 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ኢንስቲትዩቱ የ2013 በጀት ዓመት የ11 ወር ዕቅድ…

ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከእምነ በረድ አምራቾች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከእምነ በረድ አምራቾች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይት መድረኩ የኢትዮጵያ የማዕድን ሃብት በብዙ መልኩ የሚገለጽ መሆኑን ኢንጅነር ታከለ ኡማ አብራርተዋል፡፡ ብዙ መልክ ያለውን የማዕድን ሃብት…