Fana: At a Speed of Life!

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በአርሲ ዞን ጢዮ ወረዳ በመስኖ የለማ ስንዴን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በአርሲ ዞን ጢዮ ወረዳ በመስኖ የለማ ስንዴን ጎብኝቷል። ስንዴው በ10 ሺህ 120 አርሶ አደሮች በ1ሺህ 500 ሄክታር ላይ በመስኖ የለማ ነው ። በጉብኝቱ የፌዴራልና የክልሉ…

ከአቃቂ ጥልቅ ጉድጓዶች ወደ ከተማ ውሃ ይዞ የሚመጣው 800 ሚሊ ሜትር ከባድ የውሃ መስመር ላይ ስብራት አጋጥሟል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ከአቃቂ ጥልቅ ጉድጓዶች ወደ ከተማ ውሃ ይዞ የሚመጣው 800 ሚሊ ሜትር ከባድ የውሃ መስመር ስብራት እንዳጋጠመው ተገልጿል፡፡ ስብራቱም ትላንት ምሽት ሀይሌ ጋርመንት አካባቢ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቅጥር…

ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ሩሲያ የቀጠናውን ደህንነት ለማስጠበቅ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ አስታውቃለች፡፡ የሩሲያ አምባሳደር ያቭጋኒ ተርክን ኢትዮጵያ የራሷን እና የቀጠናውን ደህንነት ለመጠበቅ በምታደረገው ጥረት የሩሲያ መንግስት ድጋፍ እንደማይለያት ገልጸው፤…

ፕሬዚደንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ለጂቡቲው ፕሬዚደንት የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የጂቡቲ ፕሬዚዳንት ሆነው ለተመረጡት እስማኤል ኦማር ጊሌ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል። ፕሬዚደንት ኦማር ጊሌ በከፍተኛ የሕዝብ ተሳትፎና ድምጽ ፕሬዚደንታዊ ምርጫን በማሸነፋቸው ፕሬዚደንት…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ  ለጁቡቲው ፕሬዚዳንት የደስታ መግለጫ አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ  አሕመድ ፕሬዝዳንት ኢስማኢል ኦማር ጊሌ  በሀገራቸው በተደረገው ምርጫ በድጋሜ ማሸነፋቸውን ተከትሎ የደስታ መግለጫ አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ  በቲውተር ገጻቸው ላይ ÷ወንድሜ ፕሬዝዳንት ኢስማኢል ኦማር ጊሌ  …