በአማራ ክልል በሎጐና አርዲቦ ሀይቅ ላይ የተደቀነውን አደጋ ለመታደግ ያለመ የጥናትና ምርምር መድረክ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በሚገኙት ሎጐና አርዲቦ ሀይቅ ላይ የተደቀነውን አደጋ ለመታደግ ትኩረት ያደረገ የጥናትና ምርምር መድረክ በደሴ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
መድረኩን የክልሉ መንግስት የጣና ሀይቅና ሌሎች የውሃ አካላት ጥበቃ…