ቤተክርስቲያኗ ከ7 ሚሊየን በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የእርዳታ ፕሮጀክቶችን ይፋ አደረገች
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ከ7 ሚሊየን በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የእርዳታ ፕሮጀክቶችን ይፋ አድርጋለች፡፡
ቤተክርስቲያኗ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በመመደብ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ወገኖች ተጠቃሚ ለማድረግ ዕቅድ መያዙን…