Fana: At a Speed of Life!

በቻምፒየንስ ሊጉ ሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ማንቼስተር ሲቲ እና ሪያል ማድሪድ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ተካሄደዋል፡፡ ኢትሃድ ላይ በተደረገ ጨዋታ ባለሜዳው ማንቼስተር ሲቲ ቦሩሲያ ዶርትመንድን አስተናግዶ 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ኬቪን ደ ብሩይነ እና ፊል ፎደን ለባለሜዳዎቹ…

ኢትዮጵያ ፍትሐዊ እና ምክንያታዊ የሆነ በአባይ ውሃ የመጠቀም መብቷን የሚያቅብ ማናቸውንም ዓይነት ስምምነት አትፈርምም – የውሃ፣መስኖ እና ኢነርጂ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ)- በኮንጎ ኪንሻሳ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድርድር ስለሚቀጥልበት ሁኔታ ለመመካከር የውጭ ጉዳይ እና የውሃ ሚኒስትሮች ስብሰባ አወንታዊ ውጤት እንዳይኖረው ግብጽ እና ሱዳን እንቅፋት ሆነዋል ሲል የውሃ፣መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የአየር ንብረት ለዉጥ  እና የኮቪድ-19 ወረርሽኝ አደጋ መጨመር ላይ ያተኮረ ውይይት ላይ ተካፈሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ የአየር ንብረት ለዉጥ ያስከተለዉ ዘርፈ ብዙ ችግር ላይ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ አደጋ መጨመር ላይ ያተኮረ የበይነ መረብ ውይይት ላይ ተካፈሉ። በውይይቱ ላይ ከ30 በላይ የሀገር መሪዎች፣ የአለም አቀፍ ድርጅቶች ሃላፊዎችና…

ባለፉት 24 ሰዓታት በኢትዮጵያ 2 ሺህ 54 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ8 ሺህ 190 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 2 ሺህ 54 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በቫይረሱ 25 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውንም አስታውቀዋል፡፡ ይህን ተከትሎም በቫይረሱ…

የግልና የመንግስት ትብብር ሲጠናከር የአገር እድገትን  ያግዛል- ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲቪል ማሕበረሰብ ድርጅቶች፣ የግሉ ዘርፍና የመንግስት ትብብር ሲጠናከር የአገር እድገትን ለማገዝ ይረዳል ሲሉ የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ተናገሩ። የሲቪል ማሕበረሰብ ቀንን ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ…

የቱኒዚያ የባለሃብቶች ቡድን የተለያዩ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቱኒዚያ የባለሃብቶች ቡድን በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ የተለያዩ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ጎብኝቷል፡፡ ቡድኑ የጨርቃ ጨርቅ፣ የመድሃኒትና የአይሲቲ ፓርኮችን ነው ተዘዋውሮ የተመለከተው፡፡ ወደፊት በተለያዩ ዘርፎች ላይ ተሰማርተው መዋዕለ…