Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት ወራት በወርቅ ገበያ ከ20 እስከ 29 በመቶ የዋጋ ጭማሪ በመደረጉ የተሻለ ገቢ ተገኝቷል – የማዕድን እና የነዳጅ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በህገወጥ መንገድ (በጥቁር ገበያ) የሚሸጠውን የወርቅ ግብይት ለማስቀረት ባለፉት ወራት ከ 20 እስከ 29 በመቶ የዋጋ ጭማሪ በመደረጉ የተሻለ ገቢ ማግኘቱን የማዕድን እና የነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የማዕድን ግብይት ስራዎች ብቃት…

የ50 ዓመት የወርቅ ኢዩቤልዩ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በአዲስ አበባ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ50 ዓመት የወርቅ ኢዩቤልዩ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በአዲስ አበባ ስታዲየም በተለያዩ የማጣሪያ ውድድሮች ዛሬ ተጀምሯል። ሻምፒዮናው በተሳታፊ ቡድኖች የሰልፍ ትርኢት በመከላከያና በፌደራል ፖሊስ ማርች ባንድ በታጅበ…

የሀረሪ ክልል በ50 ሚሊየን ብር ወጪ ደረጃውን የጠበቀ የወጣት ማዕከል ሊያስገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል በ50 ሚሊየን ብር ወጪ ደረጃውን የጠበቀ የወጣት ማዕከል ሊያስገነባ ነው፡፡ ማዕከሉ በክልሉ ሸንኮር ወረዳ የሚገነባ ሲሆን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በዛሬው እለት የመሰረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል፡፡…

በሴፍቲኔት መርሀግብር ታቅፈው ራሳቸውን የቻሉ 170 ሺህ ዜጎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በልማታዊ ሴፍቲኔት መርሀግብር ታቅፈው በተደረገላቸው ድጋፍ ራሳቸውን የቻሉ 170 ሺህ ዜጎች መመረቃቸውን የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ፕሮግራሞች ማስተባበሪያ ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ 4ኛውን የፕሮግራም ማጠናቀቂያን…

በገቢ አሰባሰብ የተጣጣመ የአሰራር ስርዓት ለማምጣት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣2013(ኤፍ ቢ ሲ)በገቢ አሰባሰብ የተጣጣመ የአሰራር ስርዓት ለማምጣት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር በ2022 ሃገራዊ ወጪን በሃገራዊ ገቢ መሸፈን የሚለውን ራዕይ እውን ለማድረግ የአሰራር ወጥነትን ለማምጣት የሚያግዝ ከክልሎችና ከተማ መስተዳድሮች…

ፍርድቤት በእስር ላይ የሚገኙ የባልደራስ አመራሮች ላይ ምርጫ ቦርድ የሰጠውን ውሳኔ አጸና

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የባልደራስ ፓርቲ ሊቀመንበር እስክንድር ነጋን ጨምሮ አራት በእስር ላይ የሚገኙ አመራሮች በመጪው ምርጫ በዕጩነት መወዳደር የለባቸውም ሲል ምርጫ ቦርድ የሰጠውን ውሳኔ አጸና። ፍርድቤቱ የባልደራስ ፓርቲ ሊቀመንበር እስክንድር ነጋን ጨምሮ አራት…

የኦሮሚያ እና የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ከፍተኛ አመራሮች በልማት እና በሰላም እየመከሩ  ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ እና የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ከፍተኛ አመራሮች በጋራ ልማት እና ሰላም ጉዳዮች ላይ  እየመከሩ ነዉ፡፡ በምክክር መድረኩ በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች በተደጋጋሚ የሚከሰቱ የሰላም እና የጸጥታ ችግሮችን ተቀናጅቶ ለመከላከል በትብብር…

የመጋቢት ወር የዋጋ ግሽበት 20 ነጥብ 6 በመቶ ሆኖ መመዝገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመጋቢት ወር የዋጋ ግሽበት 20 ነጥብ 6 በመቶ ሆኖ መመዝገቡን የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው በእህሎች ላይ የታየው የዋጋ ጭማሪ በያዝነው ወርም የቀጠለ መሆኑን ጠቅሶ ለምግብ ዋጋ ግሽበት መጨመር ከፍተኛ አስተዋጽዖ…

የፌስቡክ መረጃቸው ከተጠለፈባቸው መካከል ከ12 ሺህ በላይ የኢትዮጵያውያን አካውንቶች ይገኛሉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2013 (ኤፍ .ቢ.ሲ) በመረጃ መረብ ጠላፊያዎች የፌስቡክ መረጃዎቻቸው ከተጠለፈባቸው 533 ሚሊየን የፌስቡክ ተጠቃሚዎች መካከል  ከ12 ሺህ በላይ የሚሆኑት በኢትዮጵያ መሰረታቸውን ያደረጉ የፌስቡክ አካውንቶች ናቸው ተብሏል። የመረጃ ጣለፊያዎች ከፌስቡክ የዘረፉት…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከአለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከአለም የምግብ ፕሮግራም የኢትዮጵያ ተወካይ ዶክተር እስቴቨን ዌሬ ኦማሞ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ የክልሉ መንግስት በክልሉ የተከሰተው…