ባለፉት ወራት በወርቅ ገበያ ከ20 እስከ 29 በመቶ የዋጋ ጭማሪ በመደረጉ የተሻለ ገቢ ተገኝቷል – የማዕድን እና የነዳጅ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በህገወጥ መንገድ (በጥቁር ገበያ) የሚሸጠውን የወርቅ ግብይት ለማስቀረት ባለፉት ወራት ከ 20 እስከ 29 በመቶ የዋጋ ጭማሪ በመደረጉ የተሻለ ገቢ ማግኘቱን የማዕድን እና የነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በሚኒስቴሩ የማዕድን ግብይት ስራዎች ብቃት…