Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን ከ26ኛው የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከ26ኛው የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ፕሬዚዳንት አሎክ ሻርማ ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን የፕሬዚዳንቱን ጉብኝት ያደነቁ ሲሆን ከብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶሚኒክ ራብ ጋርም…

ምርት ገበያው ባለፉት ስድስት ወራት 19 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር አገበያየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ 19 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው 320 ሺህ 140 ሜትሪክ ቶን ምርት ማገበያየቱ አስታወቀ፡፡ ይህም ከግማሽ ዓመት ዕቅዱ ጋር ሲነፃፀር በመጠን 99 በመቶ እና በዋጋ 111 በመቶ ማሳካት መቻሉ…

በደቡብ ክልል 6ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ አስመልክቶ በቅድመ ዝግጅት ስራዎች ላይ ውይይት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 የሚካሄደውን ሀገራዊ እና ክልላዊ ምርጫ እንዲሁም የደቡብ ምዕራብ ዞኖችን ህዝበ ውሳኔ አሰጣጥ አስመልክቶ በደቡብ ክልል አብይ የምርጫ ፀጥታ ኮሚቴ ክልላዊ እቅድ ላይ በሀዋሳ ከተማ ውይይት እየተደረገ ነው፡፡…

ጃፓን ለዳሎታ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት የማስፋፊያ ግንባታ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን በኦሮሚያ ክልል ገላን ከተማ ለሚገኘው የዳሎታ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የማስፋፊያ ግንባታ ድጋፍ አደረገች። ለዚህ የማስፋፊያ ግንባታም የድጋፍ ስምምነት የፊርማ ስነ ስርዓት ተካሂዷል።…

በአማራ ክልል በመጭው ክረምት የሚተከል 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ችግኝ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በመጭው ክረምት በአረንጓዴ አሻራና በመደበኛው መርሀ ግብር የሚተከል 1 ነጥብ 6 ቢሊየን ችግኝ እየተዘጋጀ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማት ተወካይ ዳይሬክተር አቶ እስመላለም ምህረት ÷ ችግኙ…

የአትሌቲክስ ዳኛና አሰልጣኝ አቶ እሸቱ  በዩ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአትሌቲክስ ዳኛና አሰልጣኝ አቶ እሸቱ  በዩ ከዚህ አለም በሞት መለየታቸውን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታወቀ። አቶ እሸቱ በዩ ባደረባቸው ህመም ምክንያትበየካቲት 12 ሆስፒታል በህክምና ሲረዱ ቆይተው ትላንት ጥር 20 ቀብ 2013 ዓ.ም.…

ከመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ ለመስጠት በግልገል በለስ ከተማ ጊዜያዊ ማዕከል መከፈቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በመተከል ዞን በተፈጠረው አለመረጋጋት የተፈናቀሉ ዜጎችን ፈጣን ምላሽ ለመስጠት በግልገል በለስ ከተማ ጊዜያዊ ማዕከል መከፈቱን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።   የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ታረቀኝ ቴሲሳ…

ለጥር 23 በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ እንዲያካሄድ እውቅና የተሰጠው አካል የለም – የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጥር 23 ቀን 2013 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ እንዲያካሄድ እውቅና የተሰጠው አካል ያለመኖሩን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ፡፡ ኮሚሽኑ በዕለቱ እውቅና የተሰጠው ሰልፍ እንዳለ በማስመሰል በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጨው መረጃ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተመድ ሰብአዊ መብት ረዳት ዋና ጸሀፊ ኢልዜ ብራንድስ ኬህሪስ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከተመድ ሰብአዊ መብት ረዳት ዋና ጸሀፊ ኢልዜ ብራንድስ ኬህሪስ ጋር ተወያዩ። አምባሳደሩ በትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት እና መሰረተ ልማቶችን መልሶ መጠገን ላይ…

ም/ጠ/ሚ እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሶማሊያ ፌዴራል መንግሥት የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ሞሐመድ አብዲራዛቅን ተቀብለው አነጋገሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሶማሊያ ፌዴራል መንግሥት የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብርር ሚኒስትር ሞሐመድ አብዲራዛቅን በቢሮአቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። አቶ ደመቀ ኢትዮጵና ሶማሊያ ጠንካራ ግንኙነት…