Fana: At a Speed of Life!

ኤጀንሲው የኮቪድ-19 ክትባትን ለመቀበል አና ለማሰራጨት ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ የኮቪድ-19 ክትባትን ለመቀበል አና በመላ ኢትዮጵያ ለማሰራጨት አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አብዱልቃድር ገልገሎ እንዳስታወቁት ኤጀንሲው በአሁኑ ሰዓት 100…

የሰመራ ኢንዱስትሪ ፓርክ የግንባታ አፈፃፀም 80 በመቶ በላይ መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰመራ ኢንዱስትሪ ፓርክ የግንባታ አፈፃፀም 80 በመቶ በላይ መድረሱ ተገለጸ። የኢንዱስትሪ ፓርኩ ለማምረቻ ኢንዱስትሪ አስፈላጊ የሆኑ የመሰረተልማቶች እየተሟላለት ሲሆን በሚቀጥሉት ቅርብ ወራት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ባለሀብቶችን ለመሳብ…

በጥገና ምክንያት ከጢስ አባይ ፏፏቴ ግርጌ የሚገኙ ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥገና ምክንያት ከጢስ አባይ ፏፏቴ ግርጌ የሚገኙ ነዋሪዎች ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አሳሰበ። በጢስ አባይ 2 የውሃ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ በሚካሄደው ጥገና ምክንያት የጢስ አባይ ፏፏቴ ውሃ ከነገ የካቲት 27 ቀን…

ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ መዘጋጀቱን ሚኒስቴሩ ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከየካቲት 27 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ መዘጋጀቱን ገለጸ። ሚኒስቴሩ ለጣቢያችን በላከው መግለጫ እንደገለጸው የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋው ከነገ የካቲት…

ወደ ስራ በገቡ 12 የኢንዱስትሪ ፓርኮች ከ89 ሺህ በላይ ዜጎች በቀጥታ በስራ ላይ ይገኛሉ- ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ስራ በገቡ 12 የኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ከ89 ሺህ በላይ ዜጎች በቀጥታ በስራ ላይ እንደሚገኙ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ። በብሔራዊ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት የቀጣይ 20 ዓመት እቅድ ዝግጅት እና አተገባበር ላይ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የአምስት አገራት አምባሳደሮች የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የዩናይትድ ስቴትስን ጨምሮ የአምስት አገራት አዳዲስ አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ተቀበሉ። የሹመት ደብዳቤያቸውን ያቀረቡት የአምስቱ አገራት አምባሳደሮች የአሜሪካ አምሳደር ጌታ ፓሲ፣ የኬንያ…

ኢትዮጵያ 2 ነጥብ 2 ሚሊየን የኮቪድ 19 ክትባት ልትረከብ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ኮቫክስ ከተሰኘው አለምአቀፍ ጥምረት 2 ነጥብ 2 ሚሊየን የኮቪድ 19 ክትባት ልትረከብ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መንግስት ክትባቱን የፊታችን እሁድ እንደሚረከብ ከጤና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡…