የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮ ቴሌኮም ለገበታ ለሀገር 500 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ Tibebu Kebede Jan 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በገበታ ለሀገር ለሚገቡ ፕሮጀክቶች 500 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። ድጋፉ በገበታ ለሀገር ለሚለሙት የወንጪ ፣ ጎርጎራ እና ኮይሻ ፕሮጀክቶች እንደሚውል ኢትዮ ቴሌኮም ገልጿል። የተለያዩ መንግስታዊ እና የግል…
የሀገር ውስጥ ዜና የህወሀት የጥፋት ቡድን ላይመለስ ተደምስሷል- የመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር ቀንዓ Tibebu Kebede Jan 29, 2021 0 የህወሀት የጥፋት ቡድን ላይመለስ ተደምስሷል- የመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር ቀንዓ አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሀት የጥፋት ቡድን ላይመለስ ተደምስሷል ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር ቀንዓ ያደታ ገለፁ። የመከላከያ ሚኒስትሩ በህወሀት ተልዕኮ ተሰጥቷቸው በህግ ማስከበርና…
የሀገር ውስጥ ዜና በኔዘርላንድስ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ግብርና ላይ ትኩረት ያደረገ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽን ዌብናር አካሄደ Abrham Fekede Jan 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኔዘርላንስ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ግብርና ላይ ትኩረት ያደረገ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽን ዌብናር አካሄደ፡፡ በኔዘርላንድስ ዘሄግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አዲስ አበባ ከሚገኘው የኔዘርላንድስ ኤምባሲ ጋር በመተባበር በተዘጋጀው ውይይት ላይ ከ50 በላይ የሚሆኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና የትራንስፖርት ዘርፉን በቴክኖሎጂ በመደገፍ የመንገዶችን መረጃ የሚያቀርብ የመረጃ ሶፍትዌር ስራ ጀመረ Abrham Fekede Jan 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የትራንስፖርት ዘርፉን በቴክኖሎጂ በመደገፍ የመንገዶችን መረጃ የሚያቀርብ የመንገዶች ኔትዎርክ መረጃ ሶፍትዌር ስራ መጀመሩን የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ አስታወቁ። በመንገድ ልማት ሪፎርም ማስፈጸሚያ ሰነዶችና በተጠናቀቁ የጥናት ውጤቶች…
የሀገር ውስጥ ዜና በድባጤ ከተማ ለጥፋት የሚውል ከ470 ሺህ ብር በላይና የሞባይል ካርድ በመያዝ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ Tibebu Kebede Jan 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድባጤ ከተማ ሶስት ግለሰቦች ለጥፋት ቡድኑ የሚውል ከ470 ሺህ ብር በላይና የ26 ሺህ 680 ብር የሞባይል ካርድ ይዘው ወደ ጋሊሳ ሊሄዱ ሲሉ በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የመተከል የተቀናጀ ግብረ ሃይል አስታወቀ። ግለሰቦቹ…
ስፓርት በፕሪሚየር ሊጉ ወልቂጤ ከተማ ድሬዳዋ ከተማን አሸነፈ Feven Bishaw Jan 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዘጠነኛ ሳምንት ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 1 አሸነፈ፡፡ የወልቂጤ ከተማን የማሸነፊያ ግቦች አሜ መሃመድ፣አቡበክር ሳኒ እና አብዱልከሪም ወርቁ አስቆጥረዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የነጭ ሣር ብሔራዊ ፓርክን ከአደጋ ለመታደግ የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ Abrham Fekede Jan 29, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የነጭ ሣር ብሔራዊ ፓርክን ከአደጋ ለመታደግ እና በዘላቂነት ለማስጠበቅ ያለመ የባለድርሻ አካላት የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ። በፓርኩ ክልል ለሰፈሩ ሰዎች አማራጭ ቦታ የመለየት ስራ እየተከናወነ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል መንግስት ገልጿል፡፡ በአርባ…
የሀገር ውስጥ ዜና በህገወጥ የቤትና የመሬት ወረራ የተሳተፉ አመራሮችን ተጠያቂ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ Abrham Fekede Jan 29, 2021 0 በህገወጥ የቤትና የመሬት ወረራ የተሳተፉ አመራሮችን ተጠያቂ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የመሬት ወረራ ሲፈፀም ሃላፊነታቸውን ባልተወጡ በየደረጃው ያሉ አመራሮች ላይ ከፖለቲካዊና አስተዳደራዊ እርምጃ መወሰዱን እና ህጋዊ እርምጃ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ታይዋንን ሉዓላዊ ሀገር ለማድረግ መሞከር የጦርነት ምክንያት ነው- ቻይና Tibebu Kebede Jan 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ታይዋንን ሉዓላዊ ሀገር ለማድረግ መሞከር የጦርነት ምክንያት ይሆናል ስትል ቻይና አስጠነቀቀች። ይህ የቻይና ማስጠንቀቂያ የተሰማው ቻይና በአካባቢው የወታደራዊ እንቅስቃሴዋን ከፍ ካደረገች እና በታይዋን ደሴት አካባቢ የጦር አውሮፕላኖቿ በረራ ካደረጉ…
ፋና ስብስብ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ከአንድ ግለሰብ 21 ነጥብ 7 ኪሎ ግራም እጢ ወጣ Feven Bishaw Jan 29, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ከ62 ዓመት አዛውንት የ21 ነጥብ 7 ኪሎ ግራም ከስብ ላይ የተነሳ ካንሰር እጢ ማውጣት መቻሉ ተነገረ፡፡ የእጢ ቀዶ ሕክምናው በተባባሪ ፕሮፌሰር ዶክተር ማህተመ በቀለ በተመራ ቡድን የተካሄደ መሆኑ…