Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ ሙፍሪሃት ከተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፍሪሃት ካሚል በተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዲ የተመራውን ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ። ሚኒስትሯ ለኮሚሽነሩ በየሰብዓዊ ዕርዳታና ስደተኞች ጉዳይ ላይ በሀገሪቱ እየተከናወኑ…

በትግራይ ክልል እየተደረገ የሚገኘውን ሰብዓዊ ድጋፍ ፖለቲካዊ ለማድረግ የሚጥሩ አካላት እንዳሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጨምሮ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች አትላንቲክ ካውንስል የአፍሪካ ማዕከል ባዘጋጀው የበይነ መረብ ውይይት ላይ አለም አቀፉ ማህበረሰቡን ባሳሰቡ ጉዳዮች ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በዚህ…

የኢትዮጵያ-ሱዳን የድንበር ጉዳይ ላይ ያተኮረ ዓውደ-ጥናት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ እና የሱዳን ድንበር ጉዳይን በሚመለከት ከጥር 19 እስከ 21 ቀን 2013 በአዲስ አበባ  ዓውደ-ጥናት ተካሂዷል። በዓውደ-ጥናቱ በዋናነት ለበርካታ ዓመታት በኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር ሲካሄድ የቆየውን  የድንበር ዳግም ማካለል ጉዳይ በነባር…

የትምህርት ሚኒስቴር ከዲቦራ ፋውንዴሽን ጋር በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የትምህርት ሚኒስቴር እና ዲቦራ ፋውንዴሽን በትምህርት ዘርፉ ላይ በጋራ ለመስራት በሚያስችላቸው ጉዳይ ላይ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ በመግባቢያ ሰነድ ፊርማው ላይም የሁለቱም ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች የተገኙ ሲሆን ስምምነቱ አካታች ሁሉን አቀፍ እና…

የኢትዮ-ቴሌኮም የስራ ሃላፊዎች በገበታ ለሀገር የሚለማውን የወንጪ ፕሮጀክትን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩን ጨምሮ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በገበታ ለአገር የሚለማውን የወንጪ ፕሮጀክት እየጎበኙ ነው። የስራ ሃላፊዎቹ ጉብኝት በዋናነት ቴሌኮሙ በፕሮጀክቱ የሚያከናውነውን ስራ በተመለከተ የመስክ ምልከታ…

ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ጋር በመዲናዋ አዲስ አበባ እና በቻይና መካከል እየጠነከረ ስለመጣው ዘርፈ ብዙ ግንኙነት እና ትብብር ተወያዩ፡፡ ምክትል ከንቲባዋ በፌስቡክ ገጻቸው እንደገለጹት የመዲናዋ ገጽታ፣…

በትግራይ ክልል በሰሜን እዝ ላይ ከተፈፀመው ጥቃት ጋር ተያይዞ 349 ሰዎች ላይ የእስር ትዕዛዝ ሲወጣ 124ቱ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥቅምት 24 ቀን 2013ዓ. ም በትግራይ ክልል በሰሜን እዝ ላይ ከተፈፀመው ጥቃት ጋር ተያይዞ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግና የፌደራል ፖሊስ የደረሱበትን የምርመራ ውጤት ይፋ አድርገዋል። መግለጫውን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የሙስናና…

ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ የአማራ ክልል ጠቅላይ እና ከፍተኛ ፍርድ ቤቶችን ጉበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ)የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ የአማራ ክልል ጠቅላይ እና ከፍተኛ ፍርድ ቤቶችን ጉበኙ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በጉበኝታቸው ወቅት የአማራ ክልል ጠቅላይ እና ከፍተኛ ፍርድ ቤቶችን የክስ መዝገቦች ውሳኔ አሰጣጥ እና…

የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ዘመናዊ እንዲሆን እየተሰራ መሆኑን የደቡብ ክልል ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጀንሲ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የወሳኝ ኩነት ምዝገባ የበለጠ ዘመናዊ እንዲሆን ኮምፒዩተራይዝድ የማድረግ ስራ ታስቦ እየተሰራ መሆኑን የደቡብ ክልል ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ከወሳኝ ኩነት ምዝገባ የሚመነጩ ማስረጃዎችን ከተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ፍላጎት ጋር…

በአልባሳትና በቆዳ ውጤቶች ላይ የተሰማሩ የኢትዮጵያ ኩባንያዎች በሱዳን የሚገኝ ግዙፍ ፋብሪካን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ)በአልባሳትና በቆዳ ውጤቶች ላይ የተሰማሩ የኢትዮጵያ ኩባንያዎች በሱዳን የሚገኝ የጨርቃጨርቅና አልባሳት ፋብሪካን ጎበኙ፡፡ በ38ኛው የካርቱም አለም አቀፍ የንግድ ኤግዚብሽን ላይ በቆዳ ውጤቶችና አልባሳት ዘርፍ የተሰማሩ የኢትዮጵያ ኩባንያዎች አሎማር ግሩፕ…