Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ምርትና ምርታማነትን የማሳደግ ጉዳይ ከአገር ሉዓላዊነት ጋር የተያያዘ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል በቆጋ መስኖ የሚገኘውን የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር…

በሁለተኛ ዙር የ40/60 ዕጣ የወጣላችሁ ባለዕድለኞች ከነገ ጀምሮ ቁልፍ ርክክብ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለተኛ ዙር 40/60 ዕጣ የወጣባቸውን ቤቶች ከፊታችን ሰኞ የካቲት 29/2013 ዓ.ም ጀምሮ በአፈፃፃማቸው የተሻሉ የግንባታ ሳይቶችን ለባለ ዕድለኞች ቁልፍ ርክክብ ለማድረግ የከተማ አስተዳደሩ ዝግጅት ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡…

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በህገወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩ 201 ቤቶችን በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ እና ለአካል ጉዳተኛ ነዋሪዎች አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ  ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በህገወጥ መንገድ ተይዘው ከነበሩት 201 ቤቶችን በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ እና ለአካል ጉዳተኛ ነዋሪዎች አስረከቡ። በቤቶቹ ርክክብ መርሐግብር ምክትል ከንቲባ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል 5 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የሚደረግባቸው የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል 5 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር ወጪ የሚደረግባቸው የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ አስጀመሩ፡፡ የአስፓልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታው ከዱር ቤቴ ቁንዝላ-ሻሁራ-ፍንጅት ምዕራፍ አንድና ከገላጎ -ገንዳ ውሀ…

የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ በዓለም አቀፉ ደረጃ የገንዘብ ድጋፍ ለሚያደርገው ተቋም ተባባሪ ሊቀመንበር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ዶክትር ሊያ ታደሰ በዓለም አቀፉ ደረጃ የገንዘብ ድጋፍ ለሚያደርገው /ጂኤፍኤፍ/ ለተሰኘው ተቋም ተባባሪ ሊቀመንበር በመሆን ተሾሙ፡፡ ጂኤፍኤፍ በዓለም ባንክ ውስጥ የሚገኝ ሲሆን በሴቶች፣ በህጻናት እና በወጣቶች ላይ…

ከ50 ሺህ በላይ ሴቶች ተሳታፊ የሆኑበት ከተማ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በመስቀል አደባባይ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን /ማርች 8/ በማስመልከት ከ50 ሺህ በላይ ሴቶች ተሳታፊ የሆኑበት ከተማ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በመስቀል አደባባይ ተካሄደ፡፡ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የሴቶች ተሳትፎ ለሁለንተናዊ ብልፅግና በሚል መሪ…

ኢትዮጵያ 2 ነጥብ 2 ሚሊየን የኮቪድ 19 ክትባት ተረከበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ኮቫክስ ከተሰኘው ዓለምአቀፍ ጥምረት 2 ነጥብ 2 ሚሊየን መጠን የያዘ የኮቪድ 19 ክትባት ተረከበች፡፡ የመጀመሪያው የኮቪድ 19 ክትባት ማለዳ ላይ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ደርሷል፡፡ የኮሮና ቫይረስ ክትባቱ አስትራዜኒካ…

የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ‘የመደመር መንገድ’ መፅሃፍ ገበያ ላይ ዋለ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ‘የመደመር መንገድ’ የተሰኘው መጽሐፍ ገበያ ላይ ዋለ። መጽሐፉ፥ የለውጡን ፈለግ እና መደመር ያለፈበትን መንገድ እንደሚዳስስ ተነግሯል። በብዙ ውጣ ውረዶች አልፎ ዛሬ ላይ የደረሰውን ለውጥ የወለዱ…

ኢትዮጵያና ቻይና በጋራ ትብብር የተሰሩ ታላላቅ ፕሮጀክቶች ደህንነት ጥበቃን ለማጠናከር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ቻይና በጋራ ትብብር የተሰሩ ታላላቅ ፕሮጀክቶች ደህንነት ጥበቃን ለማጠናከር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ። የመግባቢያ ሰነዱን በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩአንና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል…

የደብረ ማርቆስ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃን ለማሻሻል ከ260 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ማርቆስ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃን ለማሻሻል ከ260 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ግንባታ ተጀመረ። የደብረ ማርቆስ ንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በአንድ ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሏል። በተመሳሳይ ለስናን ወረዳ ርዕሰ ከተማ ረዕቡ…