በኢትዮጵያ ምርትና ምርታማነትን የማሳደግ ጉዳይ ከአገር ሉዓላዊነት ጋር የተያያዘ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል በቆጋ መስኖ የሚገኘውን የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ጎበኙ፡፡
በጉብኝቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር…