Fana: At a Speed of Life!

የብሄራዊ አስቸኳይ ጊዜ አስተባባሪ ማዕከል ዘርፈ ብዙ ምላሽ ሰጪ የሚኒስትሮች ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የብሄራዊ አስቸኳይ ጊዜ አስተባባሪ ማዕከል ዘርፈ ብዙ ምላሽ ሰጪ የሚኒስትሮች ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ ኮሚቴው በትግራይ ክልል በህግ ማስከበር ሂደቱ ለተከሰቱ ሰብዓዊና ማህበራዊ ቀውሶች ምላሽ አሰጣጥ ተግባራትን እንዲሁም የተጎዱ አካባቢዎችን…

የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እና የፌደራል መሬት ባንክ ልማት ኮርፖሬሽን በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ እና የፌደራል መሬት ባንክና ልማት ኮርፖሬሽን በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን  ስምምነት  በዛሬዉ እለት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱ በዋናነት የኮርፖሬሽኑን መሰረተ-ልማት ወደ ዲጂታል ስርአት እንዲገባ የማድረግ…

አምባሳደር ዶክተር አይሮሪት መሐመድ ያሲን ከሰላላ ነጻ የኢኮኖሚ ዞን ሀላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በኦማን ሱልጣኔት የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዶክተር አይሮሪት መሐመድ ያሲን ከሰላላህ  ነጻ የኢኮኖሚ ዞን ሀላፊዎች ጋር ተወያዩ። አምባሳደር ዶክተር አይሮሪት መሐመድ ያሲን እና የኤምባሲው ሰራተኞች ከሰላላህ ነጻ…

እንግሊዝ ለኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ድጋፍ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)እንግሊዝ ለኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ድጋፍ ልታደርግ እንደሆነ ተገለጸ፡፡ የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶሚኒክ ራብ በኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙኀንን አቅም ለመደገፍ እና ለመገንባት እንግሊዝ ድጋፍ እንደምታደርግ ገልጸዋል፡፡ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያ በፀረ-ሙስና እንቅስቃሴ የነበራትን ደረጃ አሻሻለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል ዛሬ ይፋ ባደረገው የሙስና ቅኝት የ2020 ሪፖርት ላይ እንደተመለከተው ኢትዮጵያ ከዚህ በፊት የነበራትን ደረጃና ውጤት ማሻሻሏን ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህ መሠረት ኢትዮጵያ ባለፈው ዓመት ከነበረችበት 96ኛ ደረጃ ሁለት…

ጠ/ሚ ዐቢይ በጤና ሚኒስቴር የሰው ሰራሽ አካል እና የአካል ድጋፍ ማደራጃ ድርጅትን ጎብኝተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በጤና ሚኒስቴር የሰው ሰራሽ አካል እና የአካል ድጋፍ ማደራጃ ድርጅትን ጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰው ሰራሽ አካል እና የአካል ድጋፍ ማደራጃ ድርጅትን ጉብኝት ያካሄዱት ረፋድ ላይ ነው፡፡ ድርጅቱ…

የህወሓት ጁንታ መመታት የኢትዮጵያን አንድነት ለሚጠሉ ሀይሎች አንገት የሚያስደፋ ተግባር ነው- አቶ ሙስጠፌ ሙሐመድ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ጁንታ መመታት የኢትዮጵያን አንድነት ለሚጠሉ ሀይሎች አንገት የሚያስደፋ ተግባር መሆኑን የሱማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሐመድ ተናገሩ። የሱማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሐመድ ባለፉት ጊዜያት…

የ10 ዓመት የልማት እቅድ ኢትዮጵያን ከቀጠናው ሀገራት ጋር በልማት የሚያስተሳስር ነው – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ10 ዓመት የልማት እቅድ ኢትዮጵያን ከቀጠናው ሀገራት ጋር በልማት የሚያስተሳስር ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ። ፕሬዚዳንቷ የአስር አመቱ የልማት ዕቅድን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ የልማት አጋሮች እና ዲፕሎማቶች ጋር እያደረጉት…

ኤጀንሲው ጤና ተቋማት መድሐኒት በቀጥታ የሚያገኙበትን ፕሮግራም በወላይታ ዞን በይፋ ጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ መድሐኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ጤና ተቋማት መድሐኒት በቀጥታ የሚያገኙበትን ፕሮግራም በወላይታ ዞን በይፋ ጀምሯል:: ከዚህ ቀደም ወረዳዎች ለጤና ተቋማት መድኃኒቶችን ለማድረስ የሚያወጡትን ወጪ ሙሉ በሙሉ ያስቀራል ተብሏል፡፡ በሃገር አቀፍ…

በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በአፋር ክልል የተገነባው13ኛው ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በአፋር ክልል አውሲ-ረሱ ዞን ዱብቲ ወረዳ የተገነባው13ኛው የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዛሬ ተመረቀ። በጽህፈት ቤቱ ከተገነቡት 20  ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል አንዱ የሆነዉ ዱብቲ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት…