Fana: At a Speed of Life!

አቶ ልደቱ አያሌው የጦር መሳሪያ ይዞ መገኘት ክስ ላይ መቃወሚያ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)አቶ ልደቱ አያሌው የጦር መሳሪያ ይዞ መገኘት ክስ ላይ መቃወሚያ አቀረቡ፡፡ የአቶ ልደቱ አያሌው ሁለት ጠበቆች ዛሬ ከሰዓት ባቀረቡት መቃወሚያ የጦር መሳሪያ አስተዳደር አዋጅ መሰረት እስከ አንድ ዓመት መገልገል ይቻላል፤ የመጠቀሚያ ጊዜ አለው…

የብር ኖት ላይ የተደረገው ለውጥ የኢኮኖሚ መዛባትን በማስተካከል ፖለቲካዊ መረጋጋትን ይፈጥራል- የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በቅርቡ ያደረገችው የገንዘብ ኖት ቅያሪ የኢኮኖሚ መዛባትን በማስተካከል ፖለቲካዊ መረጋጋትን ይፈጥራል አሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራሲ ፓርቲ ሊቀ መንበር ፕሮፌሰር…

ቬልቬክስ ፣ ዞይ የተባሉ የእጅ ማፅጃ ኬሚካል( ሳኒታየዘሮች) እና የፓዮኔር ቀይ ወይን ጭማቂ ጥቅም ላይ እንዳይውሉ ተከለከለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቬልቬክስ እና ዞይ የተባሉ የእጅ ማፅጃ ኬሚካል( ሳኒታየዘሮች) እና የፓዮኔር ቀይ ወይን ጭማቂዎ ጥቅም ላይ እንዳይውሉ መከልከሉን የኢፌዴሪ የንግድ ውድድር እና ሸማቶች ጥበቃ ባልስልጣን አስታወቀ። ሁለቱ ምርቶች በውስጣቸው ያለው አልኮል…

አሜሪካ ዊቻትናቲክቶክ ላይ ከእሁድ የሚጀምር እገዳ ጣለች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ ዊቻት እና ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ዕውቅናው እየናኘ የመጣው ቲክቶክ ዳውንሎድ እንዳይደረጉ ከእሑድ የሚጀምር እገዳ መጣሏን አስታወቀች፡፡ ይህ የተሰማው የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ውሳኔ ተከትሎ መሆኑ እየተነገረ ነው፡፡ የንግድ አስተዳዳሪው…

የፀጥታ ኃይሎች ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በታች የሆነን ገንዘብ በህገ ወጥነት መያዝ እንደሌለባቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፀጥታ ኃይሎች ከ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በታች የሆነን ገንዘብ በህገ ወጥነት መያዝ እንደሌለባቸው ተገለፀ። የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ እና የብሄራዊ ባንክ ገዢ ዶክተር ይናገር ደሴ በዛሬው እለት አዲሱን የብር ኖት ለውጥ ተከትሎ መግለጫ…

የፍቺ ጥያቄ በ300 ፐርሰንት መጨመሩ እየተነገረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፍቺ ጥያቄ በ300 ፐርሰንት መጨመሩ ዘጋርድያን ትናንት ማምሻውን ዘግቧል፡፡ የፍቺ ጥያቄው በዚህ መጠን ሊጨምር የቻለው የኮሮና ቫይረስ ባስከተለው መዘዝ መሆኑ ነው የተነገረው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ከዚህ ቀደም ባልታየ መልኩ ሰዎች ስለ ስለሞት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በጅማና ዳውሮ ጉብኝት አድርገዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በጅማ  እና ዳውሮ ጉብኝት አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጅማ አባ ጅፋር አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም በአባ ገዳዎች፣ በሀይማኖት አባቶች የሀገር ሽማግሌዎች እና የተለያዩ የህብረተሰብ…

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጎርፍ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች 29 ሚሊየን ብር የሚገመት በገንዘብ እና በአይነት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 8 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጎርፍ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች 29 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ በገንዘብ እና በአይነት ድጋፍ አደረገ። ድጋፉ ከተማ አስተዳደር በጀት፣ የብልጽግና ወጣቶች ሊግ፣ በጎፍቃደኞች እና አሚባራ ኃ.የ.ግ.ማ የተሰበሰበ…

የመስቀል በዓልን ምክንያት ያደረገ ጉዞ ማድረግ አይገባም – አቶ ርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የመስቀል በአልን ምክንያት ያደረገ ጉዞ ማድረግ እንደማይገባ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ተናገሩ፡፡ ምክትል ርእስ መስተዳደሩ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ፥ በክልሉ በደማቁ የሚከበረውን የመስቀል…

የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በመተከል ዞን የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት በሚቻልበት ሁኔታ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በመተከል ዞን ቡለን ወረዳ የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት በሚቻልበት ሁኔታ ከተለያዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት አድርገዋል። ውይይቱ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ቡለን ወረዳ የተፈጠረውን ችግር…