የኢትዮ ሱዳን የድንበር ጉዳይ መፍታት የሚቻለው ሀገራቱ ባቋቋሟቸው መዋቅሮች ብቻ ነው-አቶ ውሂብ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ሱዳንን የድንበር ጉዳይ መፍታት የሚቻለው ሁለቱ ሀገሮች ባቋቋሟቸው መዋቅሮች ብቻ መሆኑን የኢትዮጵያና የሱዳን የጋራ ድንበር ኮሚሽን አባል አቶ ውሂብ ሙሉነህ ገለጹ።
የኢትዮጵያና ሱዳን የጋራ ድንበር ኮሚሽን አባል አቶ ውሂብ ሙሉነህ…