Fana: At a Speed of Life!

ዓመታዊ የተሽከርካሪ ፈቃድ ማደሻ /ቦሎ/ ክፍያ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል ሊፈፀም ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዓመታዊ የተሽከርካሪ ፈቃድ ማደሻ ክፍያ ለመሰብሰብ ከመንገድ ፈንድ ጽህፈት ቤት ጋር ስምምነት ላይ መድረሱን አስታወቀ፡፡ ስምምነቱን የባንኩ የማዕከላዊ ሪጂን ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ኪዳኔ መንገሻ እና የመንገድ ፈንድ ጽህፈት…

ትምህርት ቤቶች ደረጃውን የጠበቀ የመጠጥ ውሃና የመፀዳጃ ቤት እንዲኖራቸው የሚያስችል መመሪያ ወደ ትግበራ ገባ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትምህርት ቤቶች ደረጃውን የጠበቀ የመጠጥ ውሃና የመፀዳጃ ቤት እንዲኖራቸው የሚያስችል መመሪያ ወደ ትግበራ ገባ። የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል ያግዛል የተባለው እና ትምህርት ቤቶች ደረጃውን የጠበቀ የመጠጥ ውሃና የመፀዳጃ ቤት እንዲኖራቸው…

ዩኒቨርሲቲው የማኅበረሰቡን ችግር ለመፍታት የጀመራቸውን ስራዎች ሊያጠናክር ይገባል – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማኅበረሰቡን ችግር ለመፍታት የጀመራቸውን ስራዎች እንዲያጠናክር ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አሳሰቡ። ዩኒቨርሲቲው 70ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አክብሯል። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በቪዲዮ ባስተላለፉት መልዕክት…

የ2013/14 የምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ በወቅቱ የማጓጓዝ ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የ2013/14 የምርት ዘመን የአፈር ማዳበሪያ በወቅቱ የማጓጓዝ ስራ እየተሰራ  መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በግብርና ሚኒስቴር የግብርና ግብዓት አቅርቦት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ መንግስቱ ተስፋ ÷በዘንድሮው የምርት ዘመን 18 ነጥብ…

በዱከም ከተማ 3 ሺህ ለሚሆኑ አቅመ ደካማ ነዋሪዎች የምግብ እህል ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ እና በዱከም ከተማ አስተባባሪነት ከ3 ሺህ በላይ ለሚሆኑ አቅመ ደካማ ወገኖች የምግብ እህል እና የንፅህና ቁሳቁሶች ድጋፍ ተደርጓል፡፡ ለነዋሪዎቹ ተንቀሳቃሽ ወንበር፣ የምግብ እህል፣ የንፅህና…

በቢሾፍቱ ሆራ አርሰዲ ላይ የባህል ማዕከል እየተገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቢሾፍቱ ከተማ የሚገኘውና የሆራ አርሰዲ የኢሬቻ በዓል የሚከበርበት አካባቢ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የባህል ማዕከል እየተገነባ መሆኑን የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ገልጿል፡፡ የግንባታ ወጪውን የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር የሚሸፍን ሲሆን፤…

የህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ያለፉት 6 ወራት የስራ አፈጻጸሙን ገመገመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት የ2013 በጀት የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ተካሂዷል። የታላቁ የኢትዮጲያ የህዳሴ ግድብ የህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተሰናባቹ የአፍሪካ ህብረት ምክትል ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተሰናባቹ የአፍሪካ ህብረት ምክትል ኮሚሽነር አምባሳደር ክዌሲ ኳሪቴይ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አቶ ደመቀ ምክትል ኮሚሽነሩ በኢትዮጵያ የጋና አምባሳደር…

መራጮች በስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ ንቁ ተሳታፊ መሆን አለባቸው- ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርጫ ዋና ተዋናይ የሆኑት መራጮች እያንዳንዱን ሂደት በንቃት መሳተፍ እንዳለባቸው ምሁራን አሳሰቡ፡፡ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ መምህሩ አቶ ከተማው ሙልዬ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፣ ምርጫ…

የማህጸን በር ካንሰርን ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ድርሻ  እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህጸን በር ካንሰርን ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ድርሻ መወጣት እንዳለበት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ አሳሰበ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴርና ሌሎች አጋር ድርጅቶች ጋር በመሆን የእናቶች…