Fana: At a Speed of Life!

በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሴቶችን ተሳትፎ እና ውክልና ለማሳደግ ከፓለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሴቶችን ተሳትፎ እና ውክልና ለማሳደግ ከፓለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ይገኛል። የፓለቲካ ፓርቲዎች እና የሲቪክ ማህበራት ተወካዮች እየተሳተፉበት የሚገኘው የውይይት መድረኩን የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ዴኤታ…

አምቦ ዩኒቨርሲቲ ከ5ሺህ በላይ ተማሪዎችን ያስመርቃል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምቦ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን 5ሺህ 73 ተማሪዎችን እንደሚያስመርቅ አስታወቀ። የዩኒቨርሲቲው ሪጅስትራር ዳይሬክተር አቶ ማንደፍሮ ለገሰ ለኢዜአ እንደገለጹት ተመራቂዎቹ በመደበኛና ተከታታይ መረሃ ግብሮች ትምህርታቸውን…

በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ስርጭት ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱን የጤና ባለሙያዎች ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል አሉ የጤና ባለሙያዎች። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የጤና ባለሙያዎች ህብረተሰቡ ቫይረሱን ስርጭት ለመከላከል እያሳየ ያለው መዘናጋት ደግሞ ከፍተኛው ድርሻ ይዟል…

ዲላ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዲላ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን ከ3 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎቹን አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው ዛሬ ተማሪዎችን ያስመረቀው ለ21ኛ ጊዜ ሲሆን ተመራቂዎች በኮሮና ቫይረስ…

በአለም በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 2 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 2 ሚሊየን መሻገሩን መረጃዎች ያመላክታሉ። በአለም አቀፍ ደረጃ በኮቪድ-19 ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ2 ሚሊየን 184 ሺህ በላይ ደርሷል። በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥርም ከ101…

የርዕሰ መሥተዳድሮችና አፈ ጉባኤዎች የምክክር መድረክ በባሕር ዳር እየተካሄደ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በፌዴሬሽን ምክር ቤት አዘጋጅነት የሚካሄደው የርዕሰ መሥተዳድሮችና አፈ ጉባኤዎች የምክክር መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ "መልካም ጉርብትና ለኢትዮጵያ ብልጽግና"  በሚል መሪ ሀሳብ ነው የሰሜንና ምዕራብ ኢትዮጵያ ተጎራባች ክልሎች…

የገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች በከተሞች ታጥረው የቆዩትን ልማቶች እና እሳቤዎችን ወደ ሌሎች አካባቢዎች የሚያሰፋ ነው- – አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች በከተሞች ታጥረው የቆዩትን ልማቶች እና እሳቤዎችን ወደ ሌሎች አካባቢዎች በማስፋት አዳዲስ የኢኮኖሚ አማራጮችን ለማስፋት ትልቅ ፋይዳ አለው አሉ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት…

የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የጠ/ሚ አብይ አህመድን መልዕክት ተቀበሉ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ ፕሬዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ከኢፌዴሪ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ይ አህመድ የተላከ መልዕክት ዛሬ በቤተመንግስታቸው ተቀበሉ። መልዕክቱን ለፕሬዚዳንት ኡሁሩ ያደረሱት የኤፌዴሪ የቀድሞው ጠ/ሚኒስትር እና የዶክተር አብይ ልዩ መልዕክተኛ አቶ ኃ/ማርያም…

ም/ጠ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ ለአምባሳደር ራይነር ሽኝት አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ባለፉት ሶስት ዓመታት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ለነበሩት ማይክል ራይነር ሽኝት አድርገዋል። ከአምባሳደሩ ጋር በነበራቸው ቆይታ ለረጅም ጊዜ የዘለቀውን የሀገራቱን ግንኙነት…

የኢትዮጵያና የደቡብ ሱዳን የደህንነት ተቋማት በአካባቢያዊ ጉዳዮች እና በአቅም ግንባታ መስኮች በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያና የደቡብ ሱዳን የደህንነት ተቋማት በአካባቢያዊ ጉዳዮች እና በአቅም ግንባታ መስኮች በትብብር ለመስራት ተስማምተዋል። የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አቶ ተመስገን ጥሩነህ ከደቡብ ሱዳን የውስጥ መረጃ ቢሮ…