በብር ኖት ለውጥ አተገባበር ላይ የብሄራዊ ባንክ መግለጫ
https://www.youtube.com/watch?v=FyRAuvCmQ0k
በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሁለት ወራት 42 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በ2013 በጀት አመት የመጀመሪያዎቹ ሁለት ወራት 42 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የሚኒስቴሩ የስራ ኃላፊዎች የ2013 በጀት አመት የገቢ አሰባሰብ እቅድ እና በበጀት ዓመቱ የሁለት ወራት አፈፃፀም ዙሪያ…
አለም አቀፉን የፅዳት ቀን በንቅናቄ ለማሳለፍ ዝግጅት ተደርጓል- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)አለም አቀፉን የፅዳት ቀን በንቅናቄ ለማሳለፍ ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ።
የአዲስ አበባ ከተማ ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር አወቀ ሀይለማርያም እና የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር እሸቱ ለማ…
የኮሮና ቫይረስ ህክምና ለመስጠት የሚያገለግሉ 380 የመተንፈሻ መሳሪያዎች ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የተባበሩት መንግስታት የህፃናት መርጃ ድርጅት ፣ የአሜሪካን እና የእንግሊዝ መንግስት እና ኤፍ.ሲ.ዲ.ኦ የተባለ ልማታዊ ድርጅት በጋራ በመሆን የኮሮና ቫይረስ ህክምና ለመስጠት የሚያገለግሉ 380 የመተንፈሻ መሳሪያዎችን ለጤና ሚኒስቴር ድጋፍ…
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 602 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ12 ሰዎች ህይወት አልፏል
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 8 ሺህ 221 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 602 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።
በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 67 ሺህ 515 ደርሷል።
በሌላ በኩል ባለፉት 24 ከኮሮና ቫይረስ…
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና ብሄራዊ የመረጃ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በጋር ለመስራት የስምምነት ሰነድ ፈረሙ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና ብሔራዊ የመረጃ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በትምህርት፣ በሥልጠናና በአቅም ግንባታ ዘርፍ ተባብረው ለመሥራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸው ተገለፀ።
በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሥር የሚገኘው ብሔራዊ የመረጃ…
በድህረ ኮቪድ-19 የምንሰራውን ሁሉ የአየር ንብረት ለውጥን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ሊሆን ይገባል-ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) “በድህረ ኮቪድ-19 የምንሰራውን ሁሉ የአየር ንብረት ለውጥን ታሳቢ ባደረገ መልኩ እንዲሆን ማድረግ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ።
የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘዉዴ የግሎባል ሴንተር ኦን አዳፕቴሽን የአፍሪካ ቢሮ ምረቃ ሥነ ሥርዐት…