በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሴቶችን ተሳትፎ እና ውክልና ለማሳደግ ከፓለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሴቶችን ተሳትፎ እና ውክልና ለማሳደግ ከፓለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።
የፓለቲካ ፓርቲዎች እና የሲቪክ ማህበራት ተወካዮች እየተሳተፉበት የሚገኘው የውይይት መድረኩን የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ዴኤታ…