Fana: At a Speed of Life!

በመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት እንዲደርስ የመሩና ያቀናጁ የሕወሃት አመራሮች ለዚህ ሁሉ ጥፋት ተጠያቂ ናቸው-የቀድሞ የሕወሃት ታጣቂዎች

በመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት እንዲደርስ የመሩና ያቀናጁ የሕወሃት አመራሮች ለዚህ ሁሉ ጥፋት ተጠያቂ ናቸው-የቀድሞ የሕወሃት ታጣቂዎች አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ላይ ጥቃት እንዲደርስ የመሩና ያቀናጁ የሕወሃት አመራሮች ለዚህ ሁሉ ጥፋት…

ከ50 አመታት በላይ የዘለቀው የኢትዮጵያና የቻይና ግንኙነት ዘርፈ ብዙ ዉጤቶችን ማስመዝገቡን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አደም ፋራህ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና የቻይና ግንኙነት ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ፥ ፖለቲካዊና ዲፕሎማሲያዊ ዉጤቶችን ማስመዝገቡን አፈ ጉባኤ አደም ፋራህ ገለጹ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር የሆኑት አምባሳደር ዣዖ ዢዋን ከኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አደም ፋራህ…

ከ750 በላይ የቀድሞ የሕወሃት ልዩ ሃይል፣ ፖሊስና ሚሊሻ አባላት ከተሐድሶ ስልጠና በኋላ ወደየ አካባቢያቸው ሊመለሱ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ750 በላይ የቀድሞ የሕወሃት ልዩ ሃይል፣ ህዝባዊ ፖሊስና ሚሊሻ አባላት ከተሐድሶ ስልጠና በኋላ ወደየ አካባቢያቸው ተመልሰው መደበኛ ህይወታቸውን ይመራሉ። የሕወሃት ቡድን በሰሜን ዕዝ ላይ የፈጸመውን ክህደት ተከትሎ…

ከደረጃ በታች የሆኑ ትምህርት ቤቶችን የማሻሻል ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብአት፣ ሂደትና ውጤት ተለክተው ከደረጃ በታች የሆኑ ትምህርት ቤቶችን ለማሻሻል የሚያስችሉ ስራዎች መጀመሩን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ትምህርት ቤቶቹን እስከ 2020 ዓ.ም ድረስ ደረጃቸውን የጠበቁ ለማድረግ…

በቻይና በትምህርት ላይ ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በቻይና በትምህርት ላይ ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ጋር በትግራይ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ፣ በኢትዮ- ሱዳን የድንበር ግጭትና በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድርድር ጉዳዮች ላይ በበይነ መረብ ውይይት አካሂዷል።…

በመቀሌ ከተማ ድገፍ ለሚሹ ወገኖች ድጋፍ እየተደረገ  ነው- አቶ አታኽልቲ ሃይለስላሴ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በትግራይ ክልል የተካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ ተከትሎ በመቀሌ ከተማ ድገፍ ለሚሹ ወገኖች ድጋፍ የአስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ እየተደረገ መሆኑን  የመቀሌ ከተማ ከንቲባ አቶ አታኽልቲ ሃይለስላሴ ገለጹ። በትግራይ…

ያለንን ዕምቅ ሀብት ወደሚጨበጥ ተስፋ መቀየር የቆራጦች ተግባር ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  ያለንን ዕምቅ ሀብት ተገንዝቦ ወደሚጨበጥ ተስፋ መቀየር የቆራጦች ተግባር ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በዙሪያችን ኢትዮጵያ የያዘቻቸው እልፍ አእላፍ ዕድሎች አሉ…

በደቡብ ጎንደር ዞን የሐሙሲት ከተማ ወደ ከተማ አስተዳደር ማደጓን አስመልክቶ የእውቅና ፕሮግራም ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን ደራ ወረዳ የሐሙሲት ከተማ ወደ ከተማ አስተዳደር ማደጓን አስመልክቶ የእውቅና ፕሮግራም ተካሄደ። በደቡብ ጎንደር ዞን በ2013 ዓ.ም ወደ ከተማ አስተዳደርነት ካደጉት ሶስቱ ከተማዎች አንዷ የሆነችው የሐሙሲት ከተማ ወደ ከተማ…

የአብሮነት ቀን በሀዋሳ ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በአለም አቀፍ ደረጃ ለ25ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ11ኛ ጊዜ የሚከበረው የአብሮነት ቀን በሀዋሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የአብሮነት ወይም የመቻቻል ቀን "የአብሮነት ባህላችን ለሰላማችን" በሚል መሪ ቃል በሀዋሳ ከተማ በሲዳማ  የባሕል አዳራሽ…

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ ወልቂጤ ከተማን 1 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ወልቂጤ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል። በጨዋታው ሙጅብ ቃሲም ብቸኛዋን ጎል ለፋሲል ከነማ አስቆጥሯል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- የፋና ድረ…