Fana: At a Speed of Life!

የዘጠኝ ዩኒቨርሲቲዎች እና የደቡብ ክልል መንግስት የትብብር ፎረም ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘጠኝ ዩኒቨርሲቲዎች እና የደቡብ ክልል መንግስት የትብብር ፎረም ተመሰረተ። የፎረሙ አባል የሆኑት በደቡብ ክልል የሚገኙ ዘጠኝ ዩኒቨርሲቲዎች ከክልሉ መንግስት ጋር በፎረሙ ምስረታ ላይ ተፈራርመዋል:: የትብብር ፎረሙ በ6 ወር አንድ ጊዜ…

ለፍትሕ ስርዓቱ ግልጽነት የሚፈጥሩና የሕግ የበላይነትን የሚያረጋግጡ ሕጎችና አዋጆች ማሻሻያ እየተደረገባቸው ነው-ጠቅላይ አቃቤ ሕግ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለፍትሕ ስርዓቱ ግልጽነት የሚፈጥሩና የሕግ የበላይነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ሕጎችና አዋጆች ማሻሻያ እየተደረገባቸው መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ገለፀ። በኢትዮጵያ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በዜጎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች እየተበራከቱ መሆኑ…

አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጄሪያ የቻይና አምባሳደር ሊ ሊያንሄ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአልጀርያ የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጄሪያ የቻይና አምባሳደር ከሆኑት ሊ ሊያንሄ ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱ በቻይና አፍሪካ ትብብርና በሌሎች የሁለትዮሽ ትብብር ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረ ነው ተብሏል።…

በመተከል ዞን ከህግ ማስከበሩ በተጓዳኝ  እርቅና አብሮነት ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ ነው – ግብረ ሃይሉ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን በሽፍቶች ላይ እየተወሰደ ካለው የህግ ማስከበር እርምጃ ጎን ለጎን እርቅና አብሮነት ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ መሆኑን በመንግስት የተቋቋመው የተቀናጀ ግብረሃይል አስታወቀ። በዞኑ ከተፈቀደላቸው የጸጥታ ሃይሎች ውጭ የጦር መሳሪያ…

የነጭ ሣር ብሄራዊ ፓርክን ወደ ቀደመ ይዞታው ለመመለስ ሕገ-ወጦችን መከላከል ይገባል- ቋሚ ኮሚቴ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የነጭ ሣር ብሄራዊ ፓርክን ወደ ቀደመ ይዞታው ለመመልስ የጋሞ ዞን አስተዳደር በሕገ-ወጦች ላይ ተገቢውን ሕግ የማስከበር ሥራ ሊሰራ እንደሚገባ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና፣ አርብቶ አደርና አካባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባልና የቡድኑ…

ሰላም ለአንድ ሀገርና ህዝብ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ዋና መሰረት ነው – አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሰላም ለአንድ ሀገርና ህዝብ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት  ለማረጋገጥ ዋና መሰረት በመሆኑ የእነዚህን ችግሮች ምንጭና ምንነት ከስሩ ማየትና መፈተሽ ያስፈልጋል ሲለ የሶማሌ  ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሁመድ ገለጹ። "እርቀ ሰላምና…

የሮቤ – ጋሴራ – ጊኒር የመንገድ ስራ ግንባታ መዘግየቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሮቤ - ጋሴራ - ጊኒር የመንገድ ስራ ፕሮጀክት በከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በመስክ የስራ ቅኘት ተገመገመ። በዚህ ወቅት የትራንስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካሳሁን ጎፌ ፣የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን  ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ሃብታሙ…

በአፋር ክልል የሚገኘውን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ  የተመለከተ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የሚገኘውን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ  የተመለከተ የአንድ ለአንድ ውይይት እየተካሄደ ነው። በክልሉ የሚገኘውን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ አስመልክቶ በሚካሄደው በዚህ ውይይት ላይ በክልሉ መዋእለ ነዋያቸውን ያፈሰሱ ኢንቨስተሮች እና  …

በፕሪሚየር ሊጉ ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማን 3 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዘጠነኛ ሳምንት ድሬዳዋ ከተማ አዳማ ከተማን 3 ለ 0 አሸንፏል። የድሬዳዋን ሁለት ግቦች ሙህዲን ሙሳ በ15ኛውና በ24ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል፡፡ ሦስተኛዋን ግብ ደግሞ አስቻለው ግርማ በ48ኛው ደቂቃ…

ለምርት ዘመኑ  ከ18 ሚሊየን 100ሺህ  ኩንታል በላይ  የአፈር ማዳበሪያ ለማቅረብ እየተሰራ ነው- ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ደረጃ ለ2013/2014 የምርት ዘመን በግብአትነት የሚውል ከ18 ሚሊየን 100ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ለማቅረብ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ  በግብዓት አቅርቦት ዙሪያ ባለድርሻ አካላትን…