የምርጫ ጉዳዮች በፍርድ ቤት የሚስተናገዱበት የስነ ስርዓት እና የማስረጃ ረቂቅ ደንብ ተዘጋጀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የምርጫ ጉዳዮች በፍርድ ቤት የሚስተናገዱበት የስነ ስርዓት እና የማስረጃ ረቂቅ ደንብ መዘጋጀቱ ተገለጸ።
በረቂቅ ደንቡ ላይ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ፕሬዝደንቶች፣ የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚደንቶች እና ዳኞች በተገኙበት ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።…