Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያን የቆዳ ውጤቶች በአፍሪካ የማስተዋወቂያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማህበር ጋር በመተባበር የኢትዮጵያን የቆዳ ውጤቶች በአፍሪካ የማስተዋወቂያ ውይይት አካሂዷል፡፡ ”የኢትዮጵያ ከፍተኛ ቦታ የቆዳ ውጤቶች” በሚል የኢትዮጵያ ቆዳ እና የቆዳ ውጤቶችን በአፍሪካ…

በህገ ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀሎችን ለመመርመርና ለማስቀጣት የሚያስችል የአሰራር ስርዓት ሰነድ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀሎችን ለመመርመርና ለማስቀጣት የሚያስችል የአሰራር ስርዓት ሰነድ ተዘጋጅቶ በሲቪ ፖል የምስራቅ አፍሪካ፣ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እንዲሁም በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን መካከል ርክክብ መደረጉን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ…

በኮፍያ እና በሴቶች የእጅ ቦርሳ ላይ በፀሀይ ሀይል የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጨት የቻለው ኢትዮጵያዊ ወጣት

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደረሰ ቱቻ የተባለው ወጣት በሚለበሱ ነገሮች ላይ ከሚሰበሰብ የፀሀይ ሀይል በአካባቢው ያለውን የአሌክትሪክ ሀይል ችግር ለመቅረፍ ጥረት አድርጓል። ወጣቱ በሰራው ድንቅ የቴክኖሎጂ ስራ በኮፍያ እና የእጅ ቦርሳ ላይ የፀሀይ ሀይል በመሰብሰብ…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በጋምቤላ ከተማ ያስገነቡትን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ካስገነባቸው 20 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች 11ኛውን በጋምቤላ ክልል አስመረቀ፡፡ ጽህፈት ቤቱ በጋምቤላ ክልል ጋምቤላ ከተማ ቀበሌ 05 በ13 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ያስገነባውን ብርሃን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት…

የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች እና የመድሃኒት አቅርቦት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት አሰራሩን ማሻሻል ይገባል – ዶክተር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሃገር አቀፍ ደረጀ ወጥ ያልሆነውን የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች እና የመድሃኒት አቅርቦት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት አሰራሩን ማሻሻል እንደሚገባ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ተናገሩ፡፡ የጤና ሚኒስቴር የ6 ወር የስራ እቅድ አፈጻጸም…

የምክንያታዊ ወጣቶች የውይይትና የሙግት መድረክ በደቡብ ክልል እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምክንያታዊ ወጣቶች የውይይትና የሙግት መድረክ በደቡብ ክልል በሚገኙ የዞን ከተሞች መካሄድ ጀመረ፡፡ ለሁለት ቀናት የሚቆየው መድረክ በክልሉ በሚገኙ ስድስት ከተሞች እየተካሄደ መሆኑን የክልሉ ብልፅግና ወጣቶች ሊግ ጽህፈት ቤት አስታውቋል።…

አምስት የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በቄለም ወለጋ ዞን አምስት የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ መወሰዱንና አምስት ታጣቂዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኦሮሚያ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በሌላ በኩል በዞኑ ጃል ያዴሳ ለተባለ የኦነግ ሸኔ አባል በባንክ በኩል ሊላክ የነበረ 122…

በወቅታዊ የዘይት ግብዓት ችግሮች ዙሪያ የንግድ ሚኒስቴር አምራቾችና አስመጭዎችን ጨምሮ በዘርፉ ያሉ አካላትን አወያየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በወቅታዊ የዘይት ግብዓት ችግሮች ዙሪያ የንግድ ሚኒስቴር አምራቾችና አስመጭዎችን ጨምሮ በዘርፉ ያሉ አካላትን አወያይቷል፡፡ ከ2002 ዓ.ም ጀምሮ የዘይት ዋጋ በገበያ ላይ በተከታታተይ የመጨመር ዝንባሌ ቢያሳይም፤ ከአንድ ወር ወዲህ ግን በስግብግብ…

በዳያስፖራው 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ወደ ሀገር ቤት መላኩ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ማኔጅመንት የ2013 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የስራ አፈጻጸሙን ገምግሟል። በግምገማ መድረኩ ላይ የኤጀንሲው ያለፉት ስድስት ወራት የእቅድ አፈጻጸም ዝርዝር ሪፖርት በዕቅድና በጀት ክፍል ቀርቧል። በዚህም መሰረት…

በምስራቅ ጎጃም ዞን አዋበል ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን አዋበል ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው ከጎንደር ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ የነበረ ዶልፊን የህዝብ ማመላለሻ መኪና በየከይት ቀበሌ ከሌሊቱ 9 ሰዓት ከ 40 አካባቢ በመገልበጡ…