ቦርዱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ የምርጫ መወዳደሪያ ምልክታቸውን እንዲወስዱ አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዩ ምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ ተገኝተው በምርጫ የመወዳደሪያ ምልክታቸውን አንዲወስዱ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ጥሪ አቀረበ።
የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክት መረጣ ትናንት የተጀመረ ሲሆን እስከ ጥር 24 ቀን…