Fana: At a Speed of Life!

4 ሺህ 320 ኪሎ ግራም አደንዛዥ እጽ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጉሙሩክ ኮሚሽን 4 ሺህ 320 ኪሎ ግራም አደንዛዥ እጽ መያዙን አስታወቀ፡፡ እጹ የተያዘው በኤፍ ኤስ አር ተሽከርካሪ ተጭኖ ከሻሻመኔ ወደ ሞያሌ ሲጓጓዝ መሆኑ ታውቋል፡፡ የአደንዛዥ እጹ ግምታዊ ዋጋም ከ17 ሚሊየን ብር…

በትግራይ ክልል ለ3 ሚሊየን 165 ሺህ ዜጎች እርዳታ ተከፋፍሏል – አቶ ምትኩ ካሳ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ለ3 ሚሊየን 165 ሺህ ዜጎች እርዳታ መከፋፈሉን የፌዴራል አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ ገልጸዋል። በትግራይ ክልል የተካሄደውን የሕግ ማስከበር ዘመቻ ተከትሎ በተፈጠረ ሰብዓዊ ቀውስ ለበርካታ ወገኖች…

የሶማሌ ክልል ዳያስፖራ አባላት የመጀመሪያ ክልላዊ ውይይት በጅግጅጋ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ዳያስፖራ አባላትን ሁለንተናዊ ተሳተፎ የማሳደግ ዓላማ ያለው የመጀመሪያው ክልላዊ የዳያስፖራ ውይይት በጅግጅጋ እየተካሄደ ነው። የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ በዓለም ላይ ከ3…

የአድዋ ድል ክብረ በዓል ብቻ ሳይሆን የአሸናፊነት እና የተነሳሽነት ምንጫችን ነው – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአድዋ ድል ክብረ በዓል ብቻ ሳይሆን የአሸናፊነት እና የተነሳሽነት ምንጫችን ነው ሲሉ የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። ሚኒስትሯ ይህን ያሉት 125ኛውን የአድዋ ድል በዓልን በተመለከተ ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ እና ዲፕሎማቶች…

125ኛውን የአድዋ ድል በዓል በሁሉም ክልሎች እንዲከበር ሲሰራ የቆየው ስራ ስኬታማ እንደነበር ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ125ኛውን የዓድዋ ድል በዓል አከባበር በማስመልከት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ መግለጫውን የሰጡት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው የዘንድሮው የዓድዋ ድል በዓል አከባበር…

እነ ስብሃት ነጋ እና አባይ ወልዱ  ጨምሮ ለ4ኛ ጊዜ ፍርድ ቤት የቀረቡት ተጠርጣሪዎች ፖሊስ የተሳትፎ ደረጃቸውን ለይቶ እንዲያቀርብ ፍርድ ቤቱ አዘዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)እነ ስብሃት ነጋ እና አባይ ወልዱ  ጨምሮ ለ4ኛ ጊዜ ፍርድ ቤት የቀረቡት ተጠርጣሪዎች ፖሊስ የተሳትፎ ደረጃቸውን ለይቶ እንዲያቀርብ ፍርድ ቤቱ አዘዘ። ተጠርጣሪዎቹ ለ4 ኛ ጊዜ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድቤት ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ቀርበው ጉዳያቸው…

የኦሮሚያ ክልል የስራ ኃላፊዎች በአዳማ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል የስራ ኃላፊዎች በአዳማ ከተማ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡ በኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የከተማ ልማት ክላስተር አስተባባሪ ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ የተመራ ልዑክ በአዳማ ከተማ ተገንብተው ለአገልግሎት የበቁ…

በድሬዳዋ አስተዳደር ለትግራይ ክልል ዜጎች የሀብት ድጋፍ አሰባሰብ ስራ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በድሬዳዋ አስተዳደር ለትግራይ ክልል ዜጎች የሀብት ድጋፍ አሰባሰብ ስራ በይፋ ተጀምሯል፡፡ በትግራይ ክልል ጥቅምት 24 በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊት ላይ በጁንታው የጥፋት ሀይል የደረሰውን ጥቃት በመመከት እና ህግ እና ስርአት የማስከበሩ ተግባር…

በፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን የትምህርት ቤት ምገባ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን 161 ሺህ ተማሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የትምህርት ቤት ምገባ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተከናወነ። በመርሃ ግብሩ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ሽመልስ አብዲሳ፣…

የአውሮፓ ህብረትና የጀርመን መንግሥት ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 22 መኪኖችን አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የአውሮፓ ህብረትና የጀርመን መንግሥት በጋራ ያበረከቱለትን 22 መኪኖች ተረክቧል፡፡ የቦርዱ ዋና ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ በተገኙበት የተፈጸመው ርክክብ 12 ሃርድ ቶፕ እና 10 ፒክ…