Fana: At a Speed of Life!

ቦርዱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ የምርጫ መወዳደሪያ ምልክታቸውን እንዲወስዱ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዩ ምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች በተቀመጠላቸው የጊዜ ሰሌዳ ተገኝተው በምርጫ የመወዳደሪያ ምልክታቸውን አንዲወስዱ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ጥሪ አቀረበ። የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክት መረጣ ትናንት የተጀመረ ሲሆን እስከ ጥር 24 ቀን…

ሁሉን አቀፍ ሀገራዊ ምክክር ለማድረግ ዝግጅት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ማይንድ ኢትዮጵያ የተባለ የሰባት ተቋማት ስብስብ በኢትዮጵያ ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር ሁሉን አቀፍ ሀገራዊ ምክክር ለማድረግ በዝግጅት ላይ መሆኑን አስታውቋል። የማይንድ ኢትዮጵያ አባልና የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የቀድሞ…

በሐረሪ ክልል ፈቃድ ሳይኖራቸውና ግብር ሳይከፍሉ ሲነግዱ የተገኙ 720 የንግድ ሱቆች ታሸጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ፈቃድ ሳይኖራቸውና ግብር ሳይከፍሉ ሲነግዱ የተገኙ 720 የንግድ ሱቆች መታሸጋቸውን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ሃላፊ ወይዘሮ ሠሚራ ዩሱፍ በክልሉ እየተበራከተ የመጣው ህገ ወጥ እና ያለፈቃድ የሚካሄድ የንግድ ሥራ በህጋዊ…

ኤለን መስክ ካርበንን ማከማቸት የሚያስችል ቴክኖሎጂ ላቀረበ 100 ሚሊየን ዶላር ሽልማት አዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ አፍሪካ አሜሪካዊው ቢሊየነር ኤለን መስክ ካርበንን በማከማቸት ወይም በመያዝ የከባቢ አየር ጉዳትን መቀነስ የሚያስችል ቴክኖሎጂ ላቀረበ 100 ሚሊየን ዶላር ሽልማት አዘጋጀ። የስፔስ ኤክስ እና በፀሀይ ሀይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎች አምራች ኩባንያ…

የለገዳዲ ክፍል ሁለት የውሃ ፕሮጀክት ከቀጣይ አመት ጥቅምት ወር  ጀምሮ የመጠጥ ውሃ ስርጭት እንዲጀምር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የለገዳዲ ምዕራፍ ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ልማት ፕሮጀክት ከቀጣይ አመት ጥቅምት ወር ጀምሮ የመጠጥ ውሃ ስርጭት አገልግሎት  እንዲጀምር በትኩረት እየተሠራ እንደሚገኝ ተገለፀ ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይሮ አዳነች አቤቤ፣…

ባለፉት ስድስት ወራት 135 አዳዲስ ከተሞችና የገጠር ቀበሌዎች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆነዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት 135 አዳዲስ ከተሞችና የገጠር ቀበሌዎች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የኤሌክትሪክ አገልግሎትን ተደራሽነት ከማረጋገጥ አኳያ በመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት 142 ሺህ 11…

እንግሊዝ ከታንዛኒያ እና ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በሚገቡ ተጓዦች ላይ እገዳ ጣለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እንግሊዝ ከታንዛኒያ እና ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሚመጡ ተጓዦች ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ እገዳ ጣለች፡፡ እገዳው በደቡብ አፍሪካ የታየው አዲሱ የኮቪድ -19 እንዳይስፋፋ በማሰብ የተጣለ ነው ተብሏል፡፡ በዚህም ከዛሬ ጀምሮ ከታንዛኒያ እና…

በጋምቤላ ክልል በማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ዙሪያ የንቅናቄ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ጤና ቢሮ በማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ዙሪያ ከክልል፣ ከዞንና ከወረዳ ለተውጣጡ አመራሮች የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ በክልሉ ሁሉን አቀፍ የጤና ሽፋን ለማረጋገጥ…

አቶ ተወልደ  ለአፍሪካ አህጉር ነፃ የንግድ ቀጠና ስኬት ላበረከቱት አስተዋፅኦ ሽልማት ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ለአፍሪካ አህጉር ነፃ የንግድ ቀጠና ስኬት ላበረከቱት አስተዋፅኦ ሽልማት ተበረከተላቸው። አቶ ተወልደ ሽልማቱን በኤኢ የንግድ ግሩፕ እና አፍሪካ ህብረት ኮሚሽን በተዘጋጀ ስነስርአት…

የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያስገነባቸውን ትምህርት ቤቶች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ዞን ያስገነባቸውን ሁለት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አስመረቀ፡፡ በምረቃው ስነ ስርአት ላይ ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያችውን ጨምሮ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ…