Fana: At a Speed of Life!

ከህወሓትና ከኦነግ ሸኔ አመራሮች ተልዕኮ ተቀብለው ሲሰሩ ነበር የተባሉ ተጠርጣሪ ክስ ተመሰረተባቸው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህገ መንግስቱና ህገመንግስታዊ ስርአቱ እንዲፈርስ ከህወሓትና ከኦነግ ሸኔ የፀረሰላም ቡድን አመራሮች ተልዕኮ ተቀብለው ሲሰሩ ነበር የተባሉት አቶ አለም ደስታ ሃየሎም ክስ ተመሰረተባቸው አቶ አለም ደስታ ሃየሎም ክስ የተመሰረተባቸው በፌደራል…

ኢትዮጵያ ኮቪድ 19ኝን በመከላከል የመማር ማስተማር ስራዋን ያስቀጠለችበትን ተሞክሮ ለዓለም አቀፉ የትምህርት ውይይት መድረክ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ የትምህር ውይይት ላይ ተሳትፋለች። በመድረኩ የትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ገረመው ሁሉቃ ትምህርት ቤቶች በተዘጉበት ወቅት የመማር ማስተማር ስራውን በቴክኖሎጂ በመደገፍ ማስቀጠል መቻሉን ተናግረዋል።…

የአዳማ ከተማ እግር ኳስ ቡድን ዘርዓይ ሙሉን ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዳማ ከተማ እግር ኳስ ክለብ አዲስ አሰልጣኝ መሾሙን አስታወቀ፡፡ አሰልጣኝ አስቻለው ኃይለሚካኤል ራሳቸውን ከአዳማ ከተማ እግር ኳስ ቡድን ማግለላቸው ይታወሳል፡፡ ይህን ተከትሎም የአዳማ ከተማ ቦርድ አሰልጣኝ ዘርዓይ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለአዳዲስ አምባሳደሮች የሥራ መመሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ኢትዮጵያን ወክለው ወደ ተለያዩ ሀገራት ለተመደቡ አዳዲስ አምባሳደሮች የሥራ መመሪያ ሰጡ፡፡ በተለያዩ ሃገራት የተመደቡ አምባሳደሮች በዛሬው እለት ሽኝት ተደርጎላቸዋል፡፡ በሽኝት ስነስርዓቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ…

በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊትና በማይካድራ ከተፈጸመው ጥቃት ጋር በተያያዘ ተሳትፎ አላቸው በተባሉ አካላት ላይ በቀጣዮቹ ሳምንታት ክስ ይመሰረታል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት ቡድን በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊት እንዲሁም በማይካድራ ከተማ ከተፈጸመው ጥቃት ጋር በተያያዘ ተሳትፎ አላቸው በተባሉ አካላት ላይ በቀጣዮቹ ሳምንታት ክስ እንደሚመሰረት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ፡፡ ከጉዳዩ ጋር…

ኢትዮጵያ በባቡር ትራንስፖርት ዘርፍ ገቢን ለማምጣት እየሰራች ነው-ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የባቡር ትራንስፖርት ዘርፍን በማልማት ከፍተኛ ገቢ ለማግኘት እየሰራች እንደምትገኝ የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ገለጹ። በዓለም አቀፉ የባቡር ትራንስፖርት ድርጅት ዩ አይ ሲና በኢትዮ ጅቡቲ የባቡር መንገድ የተዘጋጀ…

አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎና የደቡብ  ክልል ምክትል ርእሰ መስተደድር  አቶ እርስቱ ይርዳ በጋሞ ዞን የተገነቡ መሰረተ ልማቶችን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የህዝብ  ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎና የደቡብ  ክልል ምክትል ርእሰ መስተደድር  አቶ እርስቱ ይርዳ በጋሞ ዞን በቦንኬ ወረዳ  የተገነቡ መሰረተ ልማቶችን መርቀው ከፈቱ፡፡ መሠረተ ልማቶቹ የመንግስት  መስሪያ ቤቶች  እና…

የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር በትግራይ ክልል ያለው የሰብአዊ ድጋፍ ሁኔታ መሻሻል እያሳየ መሆኑን ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቤዝሊ በትግራይ ክልል ያለው የሰብአዊ ድጋፍ ሁኔታ መሻሻል እያሳየ መሆኑን ተናገሩ፡፡ ዳይሬክተሩ በትግራይ ክልል ካለው የዓለም ምግብ ፕሮግራም ቡድን ጋር መወያየታቸውን አስታውቀዋል፡፡ በዚህም…

የአድዋ ድል በዓልን በአድዋ ከተማ ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 125ኛውን የአድዋ ድል በዓል በአድዋ ከተማ በማክበር የአይበገሬነት ተምሳሌት ለመሆን ዝግጅት በማድረግ ላይ መሆናቸውን በትግራይ ክልል የማዕከላዊ ዞን አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የዞኑ አስተዳደር ከሚያስተዳድራቸው አንዷ በሆነችው አድዋ ከተማ በዓሉን…

እንቁላል ከውጭ ሀገር ለማስገባት የተደረገ ስምምነት የለም – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርና ሚኒስቴር እንቁላል ከውጭ ሀገር ለማስገባት የተደረገ ስምምነት የለም አለ፡፡ ሰሞኑን በተለያዩ ሚዲያዎች ሚዲያ ከዩክሬን የምግብ ደህንነት እና ሸማቾች ጥበቃ አገልግሎት አገኘነው ባሉት መረጃ ኢትዮጵያ ከዩክሬን እንቁላል ለማስገባት መስማማቷን…