ቻይና በቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮን ጨምሮ በ28 አሜሪካውያን ላይ ማዕቀብ ጣለች
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በቀድሞው የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮን ጨምሮ በ28 አሜሪካውያን ላይ ማዕቀብ ጣለች፡፡
ማዕቀቡ ግለሰቦቹ በቻይና የውስጥ ጉዳይ ላይ ገብተዋል በሚል የተጣለ መሆኑን የቻይና ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አስታውቋል፡፡
የትራምፕ…