Fana: At a Speed of Life!

ቻይና በቀድሞው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮን ጨምሮ በ28 አሜሪካውያን ላይ ማዕቀብ ጣለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በቀድሞው የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮን ጨምሮ በ28 አሜሪካውያን ላይ ማዕቀብ ጣለች፡፡ ማዕቀቡ ግለሰቦቹ በቻይና የውስጥ ጉዳይ ላይ ገብተዋል በሚል የተጣለ መሆኑን የቻይና ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አስታውቋል፡፡ የትራምፕ…

የጁንታውን ታጣቂ ሃይል በመምራትና በማዋጋት የተሳተፉት ሜጀር ጄኔራል መሐመድ እሻ እና ብርጋዴር ጄኔራል ሙሉጌታ በርሄ እጃቸውን ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊት አባላት የነበሩትና በጡረታ በክብር የተሰናበቱት ሜጀር ጄኔራል መሐመድ እሻ እና ብርጋዴር ጄኔራል ሙሉጌታ በርሄ እጃቸውን በሰላም መስጠታቸውን የሃገር መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ። የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር…

125ኛው የአድዋ ድል በዓል አከባበር በተመለከተ ከመገናኛ ብዙኃን ሃላፊዎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)125ኛው የአድዋ ድል በዓል አከባበር በተመለከተ ከመገናኛ ብዙኃን ሃላፊዎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው። "አድዋ የኅብረብሔራዊ አንድነት ዓርማ" በሚል በድምቀት የሚከበረውን 125ኛው የአድዋ በዓል በማስመልከት የመገናኛ ብዙኃን ሚና…

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ቁልፍ የዶናልድ ትራምፕ ፖሊሲዎችን መከለስ ጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲሱ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቁልፍ ፖሊሲዎች ላይ ክለሳ ማድረግ ጀመሩ፡፡ ባይደን ቃለ መሃላ ፈጽመው ወደ ነጬ ቤተ መንግስት ከገቡ በኋላ “የተደቀኑ ፈተናዎችን ለመፍታት የምናጠፋው ጊዜ የለም”…

የኦሮሚያ ክልል የ6 ወራት የስራ አፈፃፀሙን እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የ2013 በጀት ዓመት የ6 ወራት የስራ አፈፃፀሙን እየገመገመ ነው፡፡ የግምገማ መድረኩም የክልል፣ የዞንና የወረዳ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በአዳማ ከተማ በአባገዳ አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል፡፡…

በትግራይ ክልል ‘ሰብዓዊ እርዳታ እየቀረበ አይደለም’ የሚሉ አካላት የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት አስበው ነው – ዶክተር ሙሉ ነጋ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል ሰብዓዊ እርዳታ እየቀረበ እንዳልሆነ የሚናገሩ አካላት የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት አስበው ነው ሲሉ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ ተናገሩ። ዶክተር ሙሉ ነጋ ከኢዜአ…

በምርጫ ቦርድ ረቂቅ መመሪያዎች ላይ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምርጫ ቦርድ ረቂቅ መመሪያዎች ላይ ከጤና ባለሙያዎች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የፀጥታ አካላት ጋር ውይይት አካሂዷል። በዚህም ከምርጫ ቅስቀሳ ጀምሮ በሚኖሩ የምርጫ ሒደቶች፣ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ሊያስከትል የሚችለውን ጫና…

ዩኒሴፍ ወደ መቐለ እና ማይፀብሪ ምግብና የህክምና አቅርቦቶች መላኩን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የህጻናት አድን ድርጅት ወደ መቐለ እና ማይፀብሪ 8 ሺህ ያህል ካርቶን ምግብና የህክምና አቅርቦቶች መላኩን ገልጿል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ድርጅቱ 2 ሺህ 700 ሃይል ሰጪ ብስኩቶችን ከ 5 ዓመት በታች ለሆኑ…

ክርስቲያኖ ሮናልዶ የዓለማችን የምንጊዜም ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጁቬንትሱ አጥቂ ክርስቲያኖ ሮናልዶ 760 ጎሎችን በማስቆጠር በእግር ኳስ ታሪክ የዓለማችን የምንጊዜም ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ መሆን ቻለ፡፡ ሮናልዶ ትናንት ምሽት በጣሊያን ሱፐር ካፕ ናፖሊ ላይ ጎል ማስቆጠሩን ተከትሎ የምንጊዜም ከፍተኛ ጎል…

የበጎ ፈቃደኞች ተግባር የአሁኑ ትውልድ ቅርስ ሆኖ የሚያገለግል ነው – ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ እየሰለጠኑ ካሉ በጎ ፈቃደኛኞች ጋር ተወያዩ። በኢፌዴሪ ሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል የተመራ ልዑክ በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ እየሰለጠኑ ያሉ 471 በጎ ፈቃደኛኞችን…