Fana: At a Speed of Life!

የኬንያ ንግድ ምክር ቤት ከኢትዮጵያ ጋር የንግድና ኢንቨስትመንት ትስስርን  ለማጠናከር እንደሚሰሩ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ ንግድ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሪቻርድ ንጋትያ እና  ሌሎች የስራ  ኃላፊዎች  በኬንያ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምክትል ሃላፊ ከአምባሳደር ሲራጅ ረሺድ ጋር  ውይይት አካሂደዋል፡፡ በውይይቱ ወቅትም አምባሳደር ሲራጅ   ኤምባሲው በናይሮቢ…

በትግራይ ክልል ለ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሰዎች እርዳታ ለማቅረብ በቂ ዝግጅት ተደርጓል – የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን 

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በሕግ ማስከበር ሥራው ሰብዓዊ ቀውስ ገጥሟቸዋል ተብሎ የተገመቱትን 700 ሺህ ሰዎች ጨምሮ ለ2 ነጥብ 5 ሚሊየን ሰዎች እርዳታ ለማቅረብ በቂ ዝግጅት መደረጉን የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ። ኮሚሽነሩ ምትኩ ካሳ…

አለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር ኮሚቴ በትግራይ የሰብዓዊ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አለም አቀፉ የቀይ መስቀል ማህበር ኮሚቴ ከኢትዮጵያ የቀይ መስቀል ማህበር ጋር በመተባበር በትግራይ ክልል ድጋፍ እያደረገ መሆኑን አስታወቀ፡፡ እስካሁን ለ5 ሺህ 730 ሰዎች የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረሱን ማህበሩ አስታውቋል፡፡…

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጲያ ቡና ጅማ አባ ጅፋርን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 8ኛ ሳምንት ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ኢትዮጲያ ቡና ጅማ አባ ጅፋርን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡ አቡበከር ናስር፣ አስራት ቱንጆ እና ዊሊያም ሰለሞን ለቡና ጎል አስቆጥረዋል፡፡ በጅማ አባ ጅፋር በኩል የማስተዛዘኛዋን ጎል…

ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸዉን ያጠናቀቁትን የአሜሪካ አምባሳደር አሰናበቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በኢትዮጵያ የስራ ዘመናቸዉን ያጠናቀቁትን የአሜሪካን አምባሳደር ማይክ ራይነርን አሰናበቱ፡፡ ፕሬዝደንቷ አዲስ ለተሾሙት የአሜሪካ ፕሬዝደንት ጆሴፍ ባይደን የጻፉትን የእንኳን ደስ ያሎት ደብዳቤ ለአምባሳደሩ ማስረከባቸውን…

ብሄራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት የእንስሳት ክትባትን በብዛት እና በጥራት ማምረት እንዲችል ከአውሮፓ ህብረት የማሽን ድጋፍ ተደረገለት

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት የእንስሳት ክትባትን በብዛት እና በጥራት ማምረት እንዲችል ከ800 ሺህ ዩሮ በላይ በሆነ ወጪ ከአውሮፓ ህብረት የማሽን ድጋፍ ተደረገለት፡፡ ድጋፉ ከኢትዮጵያ አልፎ ለአፍሪካ ሃገራት…

በደቡብ ክልል ከ62 ሺ በላይ ወጣቶች የሚሳተፉበት ምክንያታዊ የወጣቶች የውይይትና ክርክር መድረክ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ወጣቶች ፌደሬሽን ከነገ ጀምሮ በክልሉ በሚገኙ በሁሉም ከተሞች 4ተኛ ዙር ምክንያታዊ የወጣቶች የውይይትና የክርክር መድረኮች እንደሚካሄዱ አስታውቋል። የደቡብ ክልል ወጣቶች ፌደሬሽን ፕሬዝዳንት ወጣት ሱልጣን አሊ እንዳስታወቀው የዛሬ ሀገር…

በትግራይ ክልል ቷቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለማስጀመር እየተሰራ ነው -ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በልዩ ልዩ ምክንያቶች ቷቋርጦ የነበረውን ትምህርት ለማስጀመር እየተሰራ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አመራሮችና ባለሙዎች በትግራይ ክልል በቀጣይ ትምህርት ለማስጀመር…

የዘንድሮው 125ኛ የዓድዋ ድል በዓል ብሄራዊ አንድነትን በሚያጠናክር መልኩ ይከበራል – ዶ/ር ሂሩት ካሳው

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው 125ኛ የዓድዋ ድል በዓልን ብሄራዊ አንድነትን በሚያጠናክር መልኩ ለማክበር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሳው እንደገለፁት በዓሉ የብሄራዊ አንድነት መገለጫ…

አቶ በላይነህ ክንዴ ከመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል 800 ኩንታል የምግብ እህል ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አቶ በላይነህ ክንዴ ከመተከል ዞን ተፈናቅለው በቻግኒ-ራንች ጊዜያዊ መጠለያ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የ800 ኩንታል ዱቄት ድጋፍ ማድርጋቸው ተገለፀ፡፡ በቻግኒ ከተማ አስተዳደር በጊዜያዊነት የተቋቋመው የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት…