Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ከቻይናው ተቋራጭ ሲ ሲ ኢ ሲ ሲ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ከቻይናው ተቋራጭ ሲ ሲ ኢ ሲ ሲ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱ የባቡር መስመርን አዋሽ ከሚገኘው የነዳጅ ማጠራቀሚያ ዴፖ ጋር የሚያገናኝ ሲሆን ለመጫኛና ለማራገፊያ አገልግሎት የሚያስፈልጉ…

ከ59 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው አንድ ሳምንት ከ59 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ልዩ ልዩ ገቢ እና ወጪ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በፍተሻ፣ በብርበራ እና በተሽከርካሪ ክትትል በማድረግ መያዙን የገቢዎች ሚስቴር አስታወቀ፡፡ ከተያዙት የኮንትሮባንድ እቃዎች ውስጥ…

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ 87 የህክምና ዶክተሮችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለሰባተኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 87 የህክምና ዶክተሮችን አስመረቀ፡፡ ከተመራቂዎች መካከል 32 ሴቶች ሲሆኑ፥ ተመራቂዎች ባለፉት ዘጠኝ ወራት ኮቪድ-19 ለመከላከልና ለማከም በተሠራው ሥራ ከፍተኛ…

“የምክንያታዊ ወጣት መድረክ” በኦሮሚያ ክልል ደረጃ በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "የምክንያታዊ ወጣት መድረክ" በኦሮሚያ ክልል ደረጃ በአዲስ አበባ ተካሄደ። በኦሮሞ ባህል ማዕከል እየተካሄደ በሚገኘው በዚሁ መድረክ ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካበቢዎች የተውጣጡ ከ300 በላይ ወጣቶች ተሳትፈውበታል። መድረኩ "የሀገረ…

በላፍቶ የአትክልት እና ፍራፍሬ የገበያ ማዕከል የተረጋጋ የግብይት እንቅስቃሴ በመካሄድ ላይ መሆኑን ነጋዴዎች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ቦታዎች ዘመናዊ የአትክልት እና ፍራፍሬ የገበያ ማዕከላት እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ገለፀ ። ከተለያዩ መገናኛ ብዙሃን የተውጣጡ የሚዲያ ባለሙያዎች አዲሱን የላፍቶ የአትክልት እና ፍራፍሬ የገበያ…

ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ፕሮግራሞቻቸውን በሰላማዊ መንገድ ማቅረብ ይችላሉ – አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከለውጡ ወዲህ በፍትህ ተቋማት፣በዴሞክራሲ ግንባታና በሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ ጥሩ ስራዎች ቢሰሩም መሻሻል ያለባቸው ስራዎች እንዳሉ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሀመድ ተናገሩ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ እንደገለፁት ክልሉ…

ተጨማሪ 388 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው የ14 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 5 ሺህ 810 የላቦራቶሪ ምርመራ 388 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። የጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 124 ሺህ 652 ደርሷል።…