Fana: At a Speed of Life!

የአገር መከላከያ እርምጃ የተወሰደባቸውን የህወሓት ቡድን አባላት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር መከላከያ የማይካድራውን ጭፍጨፋ የመራውን ኮሌኔል የማነ ገብረሚካኤልን ጨምሮ እርምጃ የተወሰደባቸውን የህወሓት ቡድን አመራሮች ዝርዝር ይፋ አድርጓል። ከተማረኩ የህወሓት ቡድን አመራሮች መካከል የቀድሞ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ…

የአዲግራት የ2012 ተመራቂ ተማሪዎች በመቐለ ዩኒቨርስቲ ይመረቃሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲግራት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በመቐለ ዩኒቨርስቲ ታህሳስ 30 እና ጥር 1 ቀን ሪፖርት አድርገው ትምህርት እንዲጀምሩ ተወስኗል፡፡ የህክምና ተማሪዎቹ ደግሞ በመቐለ ዩኒቨርስቲ አይደር ካምፓስ እንደሚገቡም ነው የተገለጸው፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ…

በፕሪሚየር ሊጉ ጅማ አባ ጅፋር ከሃዋሳ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ጨዋታ ጅማ አባ ጅፋር ከሃዋሳ ከተማ አቻ ተለያዩ፡፡ 9 ሰአት ላይ በተደረገው ጨዋታ ሁለቱ ቡድኖች አንድ እኩል በሆነ ውጤት ጨዋታቸውን አጠናቀዋል፡፡ ረፋድ ላይ በተካሄደ ጨዋታ…

ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን የህወሓት ጁንታ በሚነዛው የሐሰት መረጃ ተሸብበው በሀሰት ዘገባ ላይ ተጠምደው እንደነበር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን የህወሓት ጁንታ በሚነዛው የሐሰት መረጃ ተሸብበው በሀሰት ዘገባ ላይ ተጠምደው እንደነበር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ።   ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን…

አምባሳደር ዘነቡ ታደሰ በአጊቱ ጉደታ ግድያ ዙሪያ ከአካባቢው ባለሥልጣናት ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣሊያን የኢትዮጵያ አምባሳደር ዘነቡ ታደሠ የተመራው ልዑክ በቅርቡ በድንገት በሰው እጅ ህይወቷ የተቀጠፈው ኢትዮጵያዊት አጊቱ ጉደታ ትኖርበት ወደነበረው አካባቢ በማቅናት በግድያዋ ዙሪያ ከአካባቢው ባለስልጣናት ጋር ውይይት አካሄደ። አምባሳደር…

አየር መንገዱ ከሁለት ኩባንያዎች ጋር በመሆን በአፍሪካ የነፃ ንግድ ቀጠና ስምምነት የመጀመሪያውን ጭነት አገልግሎት ትግበራ አስጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ዲ ኤች ኤልና የአፍሪካ ኤሌክትሮኒክ ትሬድ ግሩፕ በአፍሪካ የነፃ ንግድ ቀጠና ስምምነት የመጀመሪያውን ጭነት አገልግሎት ትግበራ አስጀምረዋል። የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና በዛሬው እለት ስራ ጀምሯል፡፡ ጠቅላይ…

በጅማ አዌቱ ወንዝ ዳርቻን ለማልማት የ600 ሚሊየን ብር የውል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ከተማን ለሁለት አቋርጦ የሚያልፈው የአዌቱ ወንዝ ዳርቻን ለማልማት የ600 ሚሊየን ብር የውል ስምምነት ተፈረመ። የወንዝ ዳር ልማቱን በሚያከናውኑ በሳኢ መሀመድ፣ ሙስጠፋ ጀማልና ጥላሁን አበበ በተባሉ ሶስት የግንባታ ተቋራጮች የስራው ባለቤት…

በደቡብ ክልል የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የወጡ መመሪያዎች እየተተገበሩ አይደለም – የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል በሁሉም አካባቢዎች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የወጡ መመሪያዎች እየተተገበሩ አለመሆኑን የደቡብ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን ገለጹ። በክልሉ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መጠናቀቅ…

በርካታ የጁንታው ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች መማረካቸውን እና መደምሰሳቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ የጁንታው ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች መማረካቸውን እና መደምሰሳቸው ተገለጸ፡፡ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮቹ በተካሄደ ዘመቻ መማረካቸውን እና መደምሰሳቸውን የመከላከያ ሐይል ሥምሪት መምሪያ ሐላፊ ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው…

ጠ/ሚ ዐቢይ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ወደ ስራ በመግባቱ የደስታ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ወደ ስራ በመግባቱ የደስታ መልዕክት አስተላለፉ። አዲሱ የአፍሪካ ወሰን  አእምሮዎን ለሐሳብ፣ ገበያዎቻን ደግሞ ለንግድ ክፍት የሚሆኑበት ቀጣናዊ ውሕደት ነው ብለዋል ጠቅላይ…