Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ከዩናይትድ ሩሲያ ፓርቲ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባዳር ሬድዋን ሁሴን ከዩናይትድ ሩሲያ ፓርቲ ልዑክ ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በዩናይትድ ሩሲያ ፓርቲ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ምክትል ሀላፊ አንድሬ ክሊሞቭ የተመራው ልዑክ በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት አድርጓል፡፡…

በባሕር ዳር ከተማ በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት የተከማቸ 11 በርሜል ነዳጅ እና ቤንዚን ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር በጣና ክፍለ ከተማ በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት የተከማቸ 11 በርሜል ነዳጅ እና ቤንዚን ተያዘ። ትናንት በሕዝብ በደረሰ ጥቆማ መሰረት የባሕር ዳር ከተማ ንግድ መምሪያ፣ የጣና ክፍለ ከተማ ንግድ ጽሕፈት ቤት፣…

የትግራይ ክልልን ጨምሮ የሰብአዊ ድጋፍ በሚያስፈልጋቸው አካባቢዎች እየተሰራ ያለው ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል – የሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልልን ጨምሮ የሰብአዊ ድጋፍ በሚያስፈልጋቸው አካባቢዎች እየተሰራ ያለው ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ። የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ ሰጭ የሚኒስትሮች ኮሚቴ እየተከታተለው የሚገኘውን…

ፍርድ ቤቱ ዶክተር አዲስ ዓለም ባሌማ ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ 12 ቀናት ለፖሊስ ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ ዶክተር አዲስ ዓለም ባሌማ ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ 12 ቀናት ለፖሊስ ፈቀደ። ዶክተር አዲስ ዓለም ባሌማ በተጠረጠሩበት ህገ መንግስቱን እና ህገ መንግስታዊ ስርአቱን በሃይል ለመናድ ሙከራ ወንጀል…

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በስደተኞች ጉዳይ ላይ አዳዲስ መመሪያዎችን አሳለፉ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በስደተኞች ጉዳይ ላይ አዳዲስ ውሳኔዎችን አሳልፈዋል፡፡ ፕሬዚዳንታዊ ትዕዛዝ በመፈረም ያሳለፉት ውሳኔ በቀድሞው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ሲሰራበት የቆየውን ህግ የሚሽር ነው ተብሏል፡፡ በዚህም…

የፌደራል ውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና የደቡብ ክልል መንግስት ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ቢሮ ምክክር እያካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ከፍተኛ አመራሮች እና የደቡብ ክልል መንግስት ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ቢሮ በደቡብ ክልል የሚሰሩ መጠጥ ውሃ ፣ የመስኖና ኢነርጂ ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ዙሪያ ምክክር እያካሄዱ ይገኛሉ። በምክክር…

የመተከል የተቀናጀ ግብረ ሀይል በዞኑ የተከናወነውን የፀጥታና ሕግ ማስከበር ስራ እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመተከል የተቀናጀ ግብረ ሀይል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ውስጥ የተከናወነውን የፀጥታና ሕግ የማስከበር ስራ ላይ ግምገማ እያካሄደ ነው፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ የተቋቋመው የመተከል የተቀናጀ ግብረ ሃይል የዞኑን የፀጥታና ሕግ…

ለግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ኃይል ለማቅረብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ለግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ የተለያዩ ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ ለምርቃት ዝግጁ ለሆነው ለቡሬ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ የኤሌክትሪክ ኃይል…

ባለፉት ስድስት ወራት ከ143 ቢሊየን ብር በላይ ወደ ሀገር ውስጥ የገባ እና ወደ ፊት የሚገባ ብድርና እርዳታ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ከ143 ቢሊየን ብር በላይ ወደ ሀገር ውስጥ የገባ እና ወደ ፊት የሚገባ ብድርና እርዳታ መገኘቱን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ኢትዮጵያ ከሁለት ዋና ዋና ምንጮች የውጭ ብድርና እርዳታ ለልማት ፕሮግራሞች ማስፈጸሚያ…

በመዲናዋ በህገወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩ የቀበሌ ቤቶች ለችግር ለተጋለጡ የከተማዋ ነዋሪዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በህገወጥ እና በኢ-ፍትሃዊ መንገድ ተይዘው የነበሩ የቀበሌ ቤቶችን በማስለቀቅ ለተለያዩ ችግሮች ለተጋለጡ የከተማዋ ነዋሪዎች እየተላለፉ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ…