በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል እየተተገበረ ያለው የተቀናጀ የአንቡላንስ አገልግሎት ተሞክሮ ሊስፋፋ ይገባል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል እየተተገበረ ያለው የተቀናጀ የአንቡላንስ አገልግሎት ወደሌሎች አካባቢዎች ሊስፋፋ ይገባል ተባለ።
በአምስት የሀገሪቱ ዋና ዋና ከተሞች እየተተገበረ ያለው የድንገተኛ አደጋዎች እና የጽኑ ህሙማን ህክምና አስመልክቶ…