Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን ከተመድ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልእክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የወጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልእክተኛ ፓርፋይት ኦናንጋ ጋር ተወያዩ። በውይይቱ ወቅትም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የወጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ…

በህወሓት ጁንታ የተዘረፈው ንብረት መልሶ እንዲተካና ህዝቡ ተገቢ አገልግሎት እንዲያገኝ እንሰራለን- ዶ/ር ሙሉ ነጋ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል በህወሃት ጁንታ የተዘረፈው ንብረት መልሶ እንዲተካና ህዝቡ ተገቢ አገልግሎት እንዲያገኝ የሚሰራ መሆኑን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ ገለጹ። የጊዜያዊ አስተዳደሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ፤…

ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም ለመንግስት እጅ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከተፈላጊ የህወሓት ጁንታ አባላት አንዷ የሆኑት ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም ለመንግስት እጅ ሰጡ። ወይዘሮ ኬሪያ ኢብራሂም በህውሓት ከፍተኛ አመራርነት፣ በመንግስት ከፍተኛ ሃላፊነት እንዲሁም በፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤነት…

የዓለም የኤድስ ቀን ተከብሮ ዋለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም የኤድስ ቀን በዛሬው እለት ተከብሮ ውሏል። ቀኑ "ኤች.አይ.ቪ/ኤድስን ለመግታት፣ ዓለም አቀፋዊ ትብብር፣ የጋራ ኃላፊነት” በሚል መሪ ቃል ተከብሮ መዋሉን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል። ዓለም አቀፋዊ ትብብር እና የጋራ…

የሶማሌ ክልል መንግስት በመላ ሀገሪቱ ሰላምና የህግ የበላይነትን የማረጋገጥ ተግባር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ የሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በመላ ሀገሪቱ ሰላምና የህግ የበላይነትን የማረጋገጥ ተግባር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቀረበ። የሶማሌ የሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ባወጨጣው ሳምንታዊ መግለጫ ነው ይህንን ያስታወቀው። በመግለጫውም…

ቋሚ ኮሚቴው የኮሚሽኑን የኮቪድ-19 የመከላከል ምላሽ አበረታታ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን የኮቪድ-19 ወረርሺኝን ለመከላከል ያደረገውን ምላሽ አበረታታ፡፡ ቋሚ ኮሚቴው ሰሞኑን በኮሚሽኑ ባካሄደው የመስክ…

ፈረንሳይ ኢትዮጵያ ሰላምና ፀጥታን ለማስከበር የምታከናውነውን ስራ እንደትምደግፍ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፈረንሳይ ኢትዮጵያ ሰላምና ፀጥታን ለማስከበር የምታከናውነውን ስራ እንደትምደግፍ አስታወቀች። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዶክተር ነገሪ ሌንጮ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሬሾን የተመራ…

አቶ ደመቀ መኮንን በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ከኖርዌይና ኦስትሪያ አቻቸው ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢትዮጵያ አቶ ደመቀ መኮንን ከኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪ ኤሪክሰንና እና ከኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሌክሳንደር ሻለንበርግ ጋር ዛሬ በስልክ ተወያይተዋል። አቶ ደመቀ…

በህግ ማስከበርና ዘመቻው በምዕራብ ግንባር ተገኝተው ሲዘግቡ ለነበሩ የሚዲያ ባለሙያዎች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል በተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ ላይ በምዕራብ ግንባር ተገኝተው በመዘገብ የተሰጣቸውን ሀገራዊ ተልዕኮ ለተወጡ የሚዲያ ባለሙያዎች የምስጋና መርሃ ግብር ተካሄደ:: በዘመቻው በምእራብ ግንባር ከዳንሻ፣ ሁመራ፣ ሽራሮ፣ በሽሬ አድርጎ…

የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከትግራይ ተወላጆች ጋር በወቅታዊ ሃራዊ ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ከትግራይ ተወላጆች ጋር በወቅታዊ ሃራዊ ጉዳይ ዙሪያ ዛሬ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ላይ የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ሙሰማ ጀማል እና የአዲስ አበባ ከተማ…