የሽሬ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች በህወሓት ቡድን የነበረው የዝምድና አሰራር ከዚህ በኋላ እንደማይቀጥል ገለጹ
አዲስ አበባ ፣ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህወሓት ቡድን የነበረው የኔትወርክና የዝምድና አሰራር ከዚህ በኋላ እንዳይቀጥል በማድርግ ሕዝቡን በቅንነት ለማገልገል መዘጋጀታቸውን የሽሬ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች ገለጹ፡፡
አመራሮቹ በህወሓት ጁንታ አድሏዊ አስተዳደር ተማርሮ…