Fana: At a Speed of Life!

የሽሬ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች በህወሓት ቡድን የነበረው የዝምድና አሰራር ከዚህ በኋላ እንደማይቀጥል ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህወሓት ቡድን የነበረው የኔትወርክና የዝምድና አሰራር ከዚህ በኋላ እንዳይቀጥል በማድርግ ሕዝቡን በቅንነት ለማገልገል መዘጋጀታቸውን የሽሬ ከተማ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች ገለጹ፡፡ አመራሮቹ በህወሓት ጁንታ አድሏዊ አስተዳደር ተማርሮ…

15ኛው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ ህዳር 24 በአዲስ አበባ ይከበራል- ጨፌ ኦሮሚያ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 15ኛው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ ህዳር 24 ቀን 2013 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚከበር የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ወይዘሮ ሎሚ በዶ አስታወቁ። በዓሉ “እኩልነትና ህብረ ብሄራዊነት ለጋራ ብልፅግና” በሚል መሪ…

በሁመራ ከተማ በአንድ ሆቴል በተደረገ ፍተሻ ለሁለተኛ ጊዜ 37 ኩንታል አደንዛዥ እፅ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁመራ ከተማ በአንድ ሆቴል በተደረገ ፍተሻ ለሁለተኛ ጊዜ 37 ኩንታል አደንዛዥ እፅ ተገኘ፡፡ በከተማዋ ህግን የማስከበር ግዳጅ እየተወጡ የሚገኙ የአማራ ክልል ፖሊስ አባላት ህገወጥ ድርጊቶችን ለማስወገድ እና የህዝብን ሠላም ለማስጠበቅ እየሠሩ…

መርማሪ ቦርዱ በህግ ማስከበር ዘመቻው ከቀያቸው የተፈናቀሉ ዜጐችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ በትግራይ ክልል በተካሄደው በህግ ማስከበር ዘመቻ ከቀያቸው የተፈናቀሉ ዜጐችን ጎበኘ። ከሀዲው የህወሓት ቡድን ባደረሰባቸው ጥቃት በጎንንደር ከተማ ተጠልለው የሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት ቤተሰቦች እንዲሁም በአካባቢው…

የጁንታውን ቡድን አባላት ከማደኑ ጎን ለጎን የትግራይን ክልል ወደ መደበኛው ስርዓት መመለስ የሚያስችሉ ስራዎችን መስራት ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህግ የሚፈለጉ የጁንታውን ቡድን አባላት ከማደኑ ጎን ለጎን የትግራይን ክልል ወደ መደበኛው ስርዓት ለመመለስ የሚያስችሉ ስራዎችን ተግባራዊ እያደረጉ መሄድ እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው ምሁራን በክልሉ…

የቀድሞዋ አምባሳደር ቆንጅት ስነጊዮርጊስ የ2020 የጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሽልማት ሊበረከትላቸው ነው

አዲስ አበባ ፣ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያዊቷ አንጋፋ ዲፕሎማት አምባሳደር ቆንጅት ስነጊዮርጊስ የ2020 የጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሽልማት ሊበረከትላቸው ነው። የጃፓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አምባሳደሯ የዘንድሮው ሽልማት ከሚበረከትላቸው ግለሰቦች…

የኮሮና ቫይረስን በመከላከል ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲኖር ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ጥሪ…

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ቤቶች የዕውቀት ማዕድ በመሆናቸው የመማር ማስተማር ሂደቱን መቀጠል ወሳኝ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ የመማር ማስተማር ሂደት መጀመሩን በማስመልከት…

በከፊል ተቋርጦ የነበረው አራራት -ኮተቤ -ካራ የአስፓልት መንገድ ግንባታ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ ፣ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በከፊል ተቋርጦ የነበረው አራራት -ኮተቤ -ካራ የአስፓልት መንገድ ግንባታ እየተከናወነ መሆኑን የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ። መንገዱ ከሶስት አመት በፊት የተጀመረ ቢሆንም ኮተቤ ካራ ደረስ ያለው ሁለተኛው…

ሱዳን በግዛቷ ውስጥ ሲንቀሳቀስ የነበረ የህወሓት ጁንታ የሚሊሻ መሪ በቁጥጥር ስር ማዋሏን አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ወታደሮች በሱዳን ግዛት ውስጥ ሲንቀሳቀስ የነበረ የህወሓት ጁንታ የሚሊሻ መሪ በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን አስታወቁ፡፡ የሚሊሻ መሪ ነው የተባለው ግለሰብ በሱዳን ክልል ውስጥ ከህወሓት ወገን ሆኖ ሲዋጋ የነበረ መሆኑንም ሱዳን…

ሀገርን ማገልገል የጀመሩትን እያጠናቀቁ ባቀዱበት መሥመር ለሌላ ስኬት መጓዝን ይጠይቃል­- ጠ/ሚ ዐቢይ  

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሀገርን ማገልገል የጀመሩትን እያጠናቀቁ ባቀዱበት መሥመር ለሌላ ስኬት መጓዝን እንደሚጠይቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ጎሮ አካባቢ የተተከሉ ችግኞችን ውሃ አጠጥተዋል።…