በሌተናል ጄኔራል አበባው ታደሰና በሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ ስም የተከፈተ ምንም አይነት የማህበራዊ ትስስር ገጽ እንደሌለ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሌተናል ጄኔራል አበባው ታደሰና ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ በስማቸው የከፈቱት ምንም አይነት የማህበራዊ ሚዲያ የትስስር ገጽ እንደሌለ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ በፌስ ቡክ ገጹ ላይ በሌተናል ጀኔራል አበባው…