የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ሚኒስቴር ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በሚያከናውኗቸው የተግባር እቅድ ላይ ተወያየ Tibebu Kebede Dec 29, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በጋራ በመሆን በሚያከናውኗቸው የተግባር እቅድ ላይ ተወያይተዋል፡፡ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ሰላማዊ የሆነ ሲቪል ሰራተኛ በመገንባት ህብረተሰቡን ማገልገል የሚችልና ዜጋውን…
ስፓርት ስፖርት በሀገሪቱ የብልፅግና ጉዞ ውስጥ ሁነኛ ቦታ ይዞ እንዲቀጥል ሁሉም ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን Tibebu Kebede Dec 29, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስፖርት በሀገሪቱ የብልፅግና ጉዞ ውስጥ ሁነኛ ቦታ ይዞ እንዲቀጥል ሁሉም ኃላፊነቱን ሊወጣ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ጥሪ አቀረቡ፡፡ የብሔራዊ ስፖርት ምክር ቤት 1ኛ መደበኛ ስብሰባ ዛሬ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል በፍትህ ዘርፍ ላይ በሚታዩ ተግዳሮቶች ዙሪያ ከክልሉ የተለያዩ ዞኖች ከተውጣጡ የፍትህ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ Tibebu Kebede Dec 29, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል በፍትህ ዘርፍ ላይ በሚታዩ ተግዳሮቶች ዙሪያ በክልሉ ከሚገኙ ዞኖች ከተውጣጡ የፍትህ አካላት ጋር ውይይት አደረገ:: በመድረኩ ላይ ከ13 የክልሉ ዞኖች የተውጣጡ የከፍተኛ ፍርድ …
ፋና 90 ዓመታዊዉ የቁልቢ ገብርዔል ንግስ በዓል አከባበር Abrham Fekede Dec 28, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=B6v9VN076aQ
ፋና 90 አምና በስፋት የተጀመረው የበጋ ስንዴ መስኖ ልማት ተስፋ ሰጪ መሆኑ ተነግሯል፤ በዘንድሮው ዓመት በሚመረተው የበጋ ስንዴ መስኖ ደግሞ ከውጭ የሚገባውን በግማሽ… Abrham Fekede Dec 28, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=-yGorgzKilk
ፋና 90 የዴሞክራሲ ተቋማት ገለልተኛነት ከለውጡ ወዲህ Abrham Fekede Dec 28, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=0zaIabMQLlk
ፋና 90 “ወደ ትምህርት ቤት እንመለስ” ንቅናቄ Abrham Fekede Dec 28, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=G3DHeIdyWsA
ፋና 90 የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ውይይት በ10 ዓመቱ የልማት ዕቅድ ላይ Abrham Fekede Dec 28, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=8eXCMi7Wt7U
የሀገር ውስጥ ዜና ፓርቲዎች በመጪው ምርጫ አማራጭ ሀሳቦቻቸውን በሰከነ መንገድ ለህዝቡ ማቅረብ እንዳለባቸው ምሁራን አሳሰቡ Abrham Fekede Dec 28, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓርቲዎች በመጪው ምርጫ ያፎካክረናል ያሉትን ስትራቴጂ፣ አማራጭ ሀሳብ በሰከነና በበሰለ መንገድ የምርጫ ሰላማዊ አውድን ጠብቀው እንዲያስተላልፉ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁራን አሳሰቡ፡፡ ፓርቲዎች በመጪው ምርጫ ያሏቸውን የመመረጫ ሀሳብ አደራጀተው…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 24 ሰዓታት 281 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 553 ሰዎች ከቫይረሱ አገግመዋል Abrham Fekede Dec 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 171 የላቦራቶሪ ምርመራ 281 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ዶክተር ሊያ በፌስቡክ ገጻቸው እንደገለጹት 553 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል፡፡…