ፍርድ ቤቱ ዛሬ የእነ ብርጋዴር ጄኔራል አብርሃ መውጫን ጨምሮ አምስት መኮንኖች ጉዳይ ተመለከተ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፍርድ ቤቱ ዛሬ የእነ ብርጋዴር ጄኔራል አብርሃ መውጫን ጨምሮ የአምስት መኮንኖች ጉዳይ ተመልክቷል።
ተጠርጣሪዎቹ ብርጋዴል ጄኔራል አብርሃ መውጫ ፣ኮሎነል ገብረህይወት ደስታ፤ ኮሎነል ዩሃንሰ በቀለ እና ኮሎነል ዘነበ ታመነ እና ሻለቃ ገ/እግዛብሄር…