Fana: At a Speed of Life!

ተጨማሪ 604 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 1 ሺህ 65 ሰዎች ደግሞ ከቫይረሱ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ5 ሺህ 466 ሰዎች የላቦራቶሪ ተደርጎ 604 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 109 ሺህ 534 መድረሱንም ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው።…

በጋምቤላ ክልል ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ይዘው ለማምለጥ በሞከሩ አዘዋዋሪዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ኢታንግ ልዩ ወረዳ ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ አዘዋዋሪዎች ከጸጥታ አካላት ለማምለጥ ባደረጉት የተኩስ ልውውጥ እርምጃ እንደተወሰደባቸው የክልሉ ፓሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ኮማንደር ኡማን ኡጋላ  እንደተናገሩት…

የህወሃት ጁንታ አስቦት የነበረው ሀገር የማፍረስ ህልም ከሽፏል- የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሃት ጁንታ አስቦት የነበረው ሀገር የማፍረስ ህልም መክሸፉን የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ገለጸ። የህወሓት ጁንታ ለመቆጣጠር እስካሁን በተመዘገበው ድልም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፏል።…

በአዲስ አበባ ከተማ በጎዴ  እና በአሶሳ ከተሞች ስም ትምህርት ቤቶች ተሰየሙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሶማሌ ክልል ከተማዋ ጎዴ  እና በቤንሻንጉል ጉሙዝ ዋና ከተማ አሶሳ ስም ትምህርት ቤቶች ተሰየሙ። ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ፣የአዲሰ አበባ ምክር ቤት…

ህዝቦች በአንድነት፣ በመተሳሰብና በወንድማማችነት እንዳይኖሩ ትልቅ እንቅፋት ሆኖ የቆየው የጁንታው ቡድን ላይመለስ ፈራርሷል፡- ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረ ብሄራዊ አንድነት ሁሌም ያሸንፋል ሲል የብልፅግና ፓርቲ ፓርቲ አስታወቀ። የብልፅግና ፓርቲ በወቅታዊ ጉዳይ መግለጫ መግለጫ አውጥቷል። በመግለጫው በሀገሪቱ ባለፉት ሁለት አመታት ተኩል የህዝቡን እውነተኛ የዴሞክራሲ ጥያቄ ለመመለስ እና…

የትግራይ ህዝብ በአንድ አጥፊና ካሃዲ ቡድን መገለፅና መወከል እንደማይፈልግ በተግባር አስመስክሯል- የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ህዝብ በአንድ አጥፊና ካሃዲ ቡድን መገለፅና መወከል እንደማይፈልግ በተግባር አስመስክሯል ሲል የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት አስታወቀ። በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት  ያወጣው መግለጫ እንደሚከተለው…

ከተማረክንም በህወሃት ጁንታ ሳይሆን በኢትዮጵውያን እና በኢትዮጵያዊነት ነው- ሌ/ጄ ባጫ ደበሌ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት በትግራይ ክልል እያካሄደ የነበረውን ህግን ማስከበር ዘመቻ አጠናቆ እና ህዝቡን በማረጋጋት ወደ ቀየው መመለስ መጀመሩን ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ አስታወቁ። የራያ ግንባር አዛዥ ሌተናል  ጄኔራል ባጫ ደበሌ ህግን…

በ2012 ዓ.ም ተመራቂ ለነበሩ ተማሪዎች ከነገ ጀምሮ ጥሪ ይደረጋል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋረጠዉን መደበኛ የገጽ-ለገጽ ትምህርትና ሥልጠናም ኮቪዲ-19ን በመከላከልን የሚከናወንበት ወቅት ላይ መደርሱንም የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡…

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ልዩ ስብሰባውን ነገ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት ያካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ ልዩ ስብሰባ ነገ ያካሄዳል፡፡ በእለቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በወቅታዊ የሃገሪቱ ጉዳዮች ላይ ከምክር ቤት አባላት…

የአዳማ ፣ሮቤ እና የጎባ ከተማ ነዋሪዎች የመከላከያ ሰራዊት የተቀዳጀውን ድል አስመልክቶ የተሰማቸውን ደስታ ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የአዳማ ፣ሮቤ እና የጎባ ከተማ ነዋሪዎች በትናንትናው እለት የመከላከያ ሰራዊት የጁንታውን የመጨረሻ ምሽግ መቐለን መቆጣጠሩን ተከትሎ ደስታቸውን ገልፀዋል። ነዋሪዎቹ በዛሬው ዕለት ደስታቸውን ከመግለፃቸው ባሻገር…