አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀርስ ከዓለም አቀፍ ስደተኞች ድርጅት ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአልጄሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀርስ ከዓለም አቀፍ ስደተኞች ድርጅት ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል።
አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀርስ የሚገኘው የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ኃላፊ ፓውሎ ካፑቶና የኘሮጀክት ኃላፊ ከሆኑት…