Fana: At a Speed of Life!

የህዳሴ ግድብ ግንባታን በበጎ ጎን የማታየው ግብፅ ዓለም አቀፋዊ የሀይል ማዕከል ለመሆን እየጣረች ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ተፈጥሯዊ ሀብቷን በመጠቀም ሀይል ለማመንጨት የምታደርገውን ጥረት በተለያዩ መንገዶች ለማደናቀፍ በርካታ ጥረቶችን እያደረገች የምትገኘው ግብፅ ቀጠናዊ የሀይል ማዕከል ለመሆን እየጣርኩ ነው ብላለች። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጉባ ወረዳ…

በጣሊያን ኤምባሲ ላለፉት 30 ዓመታት ተጠልለው የቆዩት ተከሳሾች ካሉበት የተከለለ ውስን ስፍራ መለቀቃቸውን ተከትሎ የጣሊያን መንግስት አድናቆቱን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጣሊያን ኤምባሲ ላለፉት 30 ዓመታት ተጠልለው የቆዩት ተከሳሾች ካሉበት የተከለለ ውስን ስፍራ መለቀቃቸውን ተከትሎ የጣሊያን መንግስት አድናቆቱን ገለፀ፡፡ በጣሊያን ኤምባሲ ላለፉት 30 ዓመታት ተጠልለው የነበሩት…

በማይካድራ ንጹሃን ዜጎችን ሲያስጨፈጭፉ ነበሩ የተባሉ ሁለት ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በማይካድራ ንጹሃን ዜጎችን ሲያስጨፈጭፉ ነበሩ የተባሉ ሁለት ተጠርጣሪዎች ሸሽተው አዲስ አባባ በመግባት ከተደበቁበት የእንግዳ ማረፊያ (ገስት ሃውስ) ትናንት ተይዘው ፍርድ ቤት ቀረቡ። ተጠርጣሪዎቹን አዲስ አበባ በመቀበል ደብቀዋቸዋል…

የሕወሓት የጥፋት ቡድን ሲያስወነጭፋቸው የነበሩት ተተኳሽ ሮኬቶች በመቐለ ከተማ በግለሰብ መጋዘን ውስጥ ተከማችተው ተገኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የሕወሓት የጥፋት ቡድን ሲያስወነጭፋቸው የነበሩት ተተኳሽ ሮኬቶች በመቐለ ከተማ በግለሰብ መጋዘን ውስጥ ተከማችተው ተገኙ። የሕወሓት የጥፋት ቡድን በተደጋጋሚ ወደ ባሕር ዳር፣ ጎንደር እና አስመራ ሲያስወነጭፋቸው የነበሩት…

ከኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ ሴቶች በአሰላ ከተማ ጉብኝት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ከኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ ሴቶች በኦሮሚያ ክልል አሰላ ከተማ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ በጉብኝቱ የሴቶች አደረጃጀትና ተጠቃሚነት ስራዎች መቃኘታቸው ተገልጿል። በዚሁ ወቅት የብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ ፕሬዝዳንትና የከተማ…

ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ የጨኖ ሚሌ ችግኝ ጣቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ በጋሞ ዞን የአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ የጨኖ ሚሌ ችግኝ ጣቢያን ጎብኝተዋል፡፡ የአርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ የጨኖ ሚሌ ችግኝ ጣቢያ አስተባባሪ አቶ ጎሳዬ ጎሮፌ በምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ…

ቋሚ ኮሚቴው የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽንን የሥራ እንቅስቃሴ ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የከተማ ልማት፣ ኮንስትራክሽን እና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣንን የሥራ እንቅስቃሴ በስፍራው በመገኘት ጎብኝቷል፡፡ የቋሚ ኮሚቴው የቡድን አስተባባሪ አቶ ካሚል አሕመድን ጨምሮ ሌሎች አባላት…

በትግራይ ለሚገኙ 25 ሺህ ኤርትራውያን ስደተኞች የምግብ ድጋፍ እየቀረበ ነው – የዓለም ምግብ ፕሮግራም

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል በሚገኙ መጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ 25 ሺህ ኤርትራውያን ስደተኞች የምግብ ድጋፍ እየቀረበ መሆኑን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ። በትግራይ ክልል በሚገኙ ሁለት የመጠለያ ጣቢያዎች ለሚገኙ የኤርትራ…

የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ የመቐለ ጽህፈት ቤት በይፋ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ በመቐለ የሚገኘውን የፓርቲውን ዋና ጽህፈት ቤት በይፋ ሥራ አስጀመረ። በትግራይ ክልል ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በነጻነት የሚንቀሳቀሱበት ምቹ ሁኔታ መፈጠሩም ተገልጿል። የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት…

ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር ድንበር አካባቢ የተፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ የጀመረችውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል ተገለፀ

 አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ሱዳን አዋሳኝ ድንበር የተፈጠረውን ችግር በሰላማዊ መንገድ ለመቅረፍ የተጀመረውን ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቃባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ አስታወቁ። አምባሳደር ዲና ሙፍቲ…