Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀርስ ከዓለም አቀፍ ስደተኞች ድርጅት ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአልጄሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀርስ ከዓለም አቀፍ ስደተኞች ድርጅት ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ነብያት ጌታቸው  በአልጀርስ የሚገኘው የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት ኃላፊ ፓውሎ ካፑቶና የኘሮጀክት ኃላፊ ከሆኑት…

የሐረሪ ክልል ከጸረ ሰላም ሀይሎች ነፃ እስከሚሆን ሕግ የማስከበር ስራው ተጠናክሮ ይቀጥላል – የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሐረሪ ክልል ከህወሓት ጁንታ ተላላኪዎችና ከኦነግ ሸኔ ተልዕኮ ወስደው ከሚንቀሳቀሱ ጸረ ሰላም ሀይሎች ነፃ እስከሚሆን ሕግ የማስከበር ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ፓርቲው በመግለጫው…